2 Kings 2:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ኣብ ቤትኤል ዝነበሩ ደቂ ነብያት ድማ ናብ ኤልሳእ ወጺኦም፡ ሎሚ እግዚኣብሄር ንጐይታኻ ካብ ርእስኻ ኸም ዚወስዶ ትፈልጥዶ ኣሎኻ፧ ንሱ ድማ፡ እወ እፈልጦ እየ፤ ሱቅ በል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በቤቴልም የነበሩ የነቢያት ልጆች ወደ ኤልሳዕ መጥተው፥ “እግዚአብሔር ጌታህን ከአንተ ለይቶ ዛሬ እንደሚወስደው ዐውቀሃልን?” አሉት። እርሱም፥ “አዎን፥ ዐውቄአለሁ፤ ዝም በሉ” አላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በቤቴልም የነበሩ የነቢያት ልጆች ወደ ኤልሳዕ ወጥተው። እግዚአብሔር ጌታህን ከራስህ ላይ ዛሬ እንዲወስደው አውቀሃልን? አሉት። እርሱም። አዎን፥ አውቄአለሁ፤ ዝም በሉ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያም የሚኖሩ የነቢያት ጉባኤ ወደ ኤልሳዕ ሄደው፥ “እግዚአብሔር ዛሬ ጌታህን ከአንተ ለይቶ እንደሚወስደው ታውቃለህን?” ሲሉ ጠየቁት። ኤልሳዕም “አዎ ዐውቃለሁ፤ ነገር ግን ዝም በሉ!” ሲል መለሰላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቤቴለን ደእያ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ጭታይ ኤልሳአኮ ከሲደ፥ “መና ጎዳይ ሀቼ ነ ጎዳ ኔፐ ሻክ አፋናዋ ኔን ኤራይ?” ያጊደ ኦቼድኖ። ኤልሳእ፥ “ኤ ኤራይ። ሽን ህንተንቱ ጮኡ ጊተ” ያጊደ ዛሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Beeteelen de'iyaa timbbitiyaa odiyaawanttu c'itay Elssaa'akko kesiide, «Med'ina Goday hachche ne godaa neeppe shaakki afanawaa neeni eray?» yaagiide oochcheeddino. Elssaa'i, «Ee eray. Shin hinttenttu c'o"u giite» yaagiide zaareedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Beetelen diza nabeta maabaray Elssa7ekko biidi, «GODAY ne godaa Eelaasa hach neeppe shaakki ekkanayssa ne eradii?» gida. Elssa7ikka, «Ee eradis; intte ane co7u giite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቤቴሌን ዲዛ ናቤታ ማባራይ ኤልሳኤኮ ቢዲ፥ «ጎዳይ ኔ ጎዳ ኤላሳ ሃች ኔፔ ሻኪ ኤካናይሳ ኔ ኤራዲ?» ጊዳ። ኤልሳኢካ፥ «ኤ ኤራዲስ፤ ኢንቴ ኣኔ ጮኡ ጊቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቤተለን ደእያ ናበታ ጩጋይ ኤልሳኮ ከይድ፥ “ጎዳይ ሀች ነ ጎዳ ኔፐ ሻክድ ኤፋና ሀነይሳ ኤራይ?” ያግድ ኦይችዶሶና። ኤልስ፥ “ኤ ኤራይስ፤ ሽን ህንተ ስእ ጊተ” ያግድ ዛርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Beetelen de7iya nabeta cugay Elsako keyidi, “Goday hachi ne godaa neepe shaakidi efana haneysa eray?” yaagidi oychidosona. Elsi, “Ee erayis; shin hinte si77i giite” yaagidi zaaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በቤቴል የነበሩ የነቢያት ማኅበር ወደ ኤልሳዕ ወጥተው፣ “ እግዚአብሔር ፣ ጌታህን ኤልያስን ዛሬ ከአንተ ነጥሎ እንደሚወስደው ዐውቀሃልን?” አሉት። ኤልሳዕም፣ “አዎን ዐውቄአለሁ፤ እናንተ ግን ዝም በሉ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያም የሚኖሩ የነቢያት ጉባኤ ወደ ኤልሳዕ ሄደው፥ “እግዚአብሔር ዛሬ ጌታህን ከአንተ ለይቶ እንደሚወስደው ታውቃለህን?” ሲሉ ጠየቁት። ኤልሳዕም “አዎ ዐውቃለሁ፤ ነገር ግን ዝም በሉ!” ሲል መለሰላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኣብ ቤቴል ዝነበሩ ደቂ ነቢያት ከዓ ናብ ኤልሳዕ መፂኦም “እግዚኣብሄር ንጐይታኻ ሎሚ ኻባኻ ኸም ዝወስዶዶ ፈሊጥካ ኣለኻ?” በልዎ። ኤልሳዕ ድማ “እወ፥ ፈሊጠ ኣለኹ፤ ግና ስቕ ደኣ በሉ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ኣብ ቤትኤል ዝነበሩ ደቂ ነብያት ከኣ ናብ ኤልሳእ ወጺኦም፡ እግዚኣብሄር ንጐይታኻ ሎሚ ኻብ ልዕሊ ርእስኻ ኸም ዚወስዶዶ ፈሊጥካ ኣሎኻ በልዎ። እወ፡ ኣነ ድማ ፈሊጠ ኣሎኹ፡ ስቕ ደኣ በሉ፡ በለ።