2 Kings 2:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ኣብ ያሪኮ ዝነበሩ ደቂ ነብያት ድማ ናብ ኤልሳ መጺኦም፡ ሎሚ የሆዋ ንጐይታኻ ካብ ርእስኻ ኸም ዚወስዶ ትፈልጥዶ ኣሎኻ፧ ንሱ ድማ፡ እወ እፈልጦ እየ፤ ሱቅ በል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወደ ኢያሪኮም ደረሱ፤ በኢያሪኮም የነበሩ የነቢያት ልጆች ወደ ኤልሳዕ ቀርበው፥ “እግዚአብሔር ጌታህን ከራስህ ላይ ዛሬ እንዲወስደው ዐውቀሃልን?” አሉት። እርሱም፥ “አዎን፥ ዐውቄአለሁ፤ ዝም በሉ” አላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወደ ኢያሪኮም መጡ። በኢያሪኮም የነበሩ የነቢያት ልጆች ወደ ኤልሳዕ ቀርበው። እግዚአብሔር ጌታህን ከራስህ ላይ ዛሬ እንዲወስደው አውቀሃልን? አሉት። እርሱም። አዎን አውቄአለሁ፤ ዝም በሉ ብሎ መለሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያም የሚኖሩ የነቢያት ጉባኤ ወደ ኤልሳዕ ሄደው፥ “እግዚአብሔር ዛሬ ጌታህን ከአንተ ለይቶ እንደሚወስደው ታውቃለህን?” ሲሉ ጠየቁት። ኤልሳዕም “አዎ ዐውቃለሁ፤ ነገር ግን ዝም በሉ” ሲል መለሰላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያርኮን ደእያ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ጭታይ ኤልሳአኮ ከሲደ፥ “መና ጎዳይ ሀቼ ነ ጎዳ ኔፐ ሻክ አፋናዋ ኔን ኤራይ?” ያጊደ ኦቼድኖ። እ፥ “ኤ ኤራይ። ሽን ህንተንቱ ጮኡ ጊተ” ያጊደ ዛሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaarikkon de'iyaa timbbitiyaa odiyaawanttu c'itay Elssaa'akko kesiide, «Med'ina Goday hachche ne godaa neeppe shaakki afanawaa neeni eray?» yaagiide oochcheeddino. I, «Ee eray. Shin hinttenttu c'o"u giite» yaagiide zaareedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyarkkon diza nabeta maabaray Elssa7ekko shiiqidi, «GODAY ne godaa Eelaasa hach neeppe shaakki ekkanayssa ne eradii?» gida. Izikka isttas, «Ee eradis; ane intte co7u giite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢያርኮን ዲዛ ናቤታ ማባራይ ኤልሳኤኮ ሺቂዲ፥ «ጎዳይ ኔ ጎዳ ኤላሳ ሃች ኔፔ ሻኪ ኤካናይሳ ኔ ኤራዲ?» ጊዳ። ኢዚካ ኢስታስ፥ «ኤ ኤራዲስ፤ ኣኔ ኢንቴ ጮኡ ጊቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያርኮን ደእያ ናበታ ጩጋይ ኤልሳኮ ከይድ፥ “ጎዳይ ሀች ነ ጎዳ ኔፐ ሻክድ ኤፋና ሀነይሳ ኤራይ?” ያግድ ኦይችዶሶና። እ፥ “ኤ ኤራይስ፤ ሽን ህንተ ስእ ጊተ” ያግድ ዛርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyaarkon de7iya nabeta cugay Elsako keyidi, “Goday hachi ne godaa neepe shaakidi efana haneysa eray?” yaagidi oychidosona. I, “Ee erayis; shin hinte si77i giite” yaagidi zaaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በኢያሪኮ የነበሩትም የነቢያት ማኅበር ወደ ኤልሳዕ ወጥተው፣ “ለመሆኑ እግዚአብሔር ፣ ጌታህን ኤልያስን ዛሬ ከአንተ ነጥሎ እንደሚወስደው ዐውቀሃልን?” አሉት። እርሱም፣ “አዎን ዐውቄአለሁ፤ እናንተ ግን ዝም በሉ” ሲል መለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያም የሚኖሩ የነቢያት ጉባኤ ወደ ኤልሳዕ ሄደው፥ “እግዚአብሔር ዛሬ ጌታህን ከአንተ ለይቶ እንደሚወስደው ታውቃለህን?” ሲሉ ጠየቁት። ኤልሳዕም “አዎ ዐውቃለሁ፤ ነገር ግን ዝም በሉ” ሲል መለሰላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኣብ ኢያሪኮ ዝነበሩ ደቂ ነቢያት ድማ ናብ ኤልሳዕ ቀሪቦም “እግዚኣብሄር ንጐይታኻ ሎሚ ኻባኻ ኸም ዝወስዶዶ ትፈልጥ ኢኻ?” በልዎ። ኤልሳዕ ከዓ “እወ ፈሊጠ ኣለኹ፤ ግና ስቕ ደኣ በሉ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ኣብ ያሪኮ ዝነበሩ ደቂ ነብያት ድማ ናብ ኤልሳእ ቀሪቦም፡ እግዚኣብሄር ንጐይታኻ ሎሚ ኻብ ልዕሊ ርእስኻ ኸም ዚወስዶዶ ትፈልጥ ኣሎኻ በልዎ። እወ፡ ኣነ ድማ ፈሊጠ ኣሎኹ፡ ስቕ ደኣ በሉ፡ በለ።