2 Kings 21:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብታ ኣቦታቶም ካብ ግብጺ ዝወጹላ መዓልቲ ኣትሒዞም ክሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ፡ ኣብ ኣዒንተይ ሕማቕ ስለ ዝገበሩን የላገጹለይን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አባቶቻቸውን ከግብፅ ከአወጣኋቸው ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በፊቴ ክፉ ሠርተዋልና፥ አስቈጥተውኝማልና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አባቶቻቸው ከግብጽ ከወጡ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በፊቴ ክፉ ሠርተዋልና፥ አስቈጥተውኝማልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በእነርሱም ላይ ይህን ሁሉ የማደርግበት ምክንያት የቀድሞ አባቶቻቸው ከግብጽ ከወጡበት ጊዜ አንሥቶ እስከ አሁን ድረስ ኃጢአት ሠርተው እኔን በማሳዘናቸውና ቁጣዬን በማነሣሣታቸው ነው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ማይዛ አዎቱ ግብጼፐ ከሶደፐ ዶም፥ ሀቼ ጋካናዉ፥ ኡንቱንቱ ታ ስንን ኢታባ ኦዳ ድራዉነ ታና ሀንቀዳ ድራዉ፥ ታን ሀዋዳን ኦና’ ያጋይ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu mayza aawotuu Gibs'eppe kesoodeppe doommi, hachche gakkanaw, unttunttu ta sintsan iitabaa ootseedda dirawunne taana hank'k'etseedda diraw, taani hawaadan ootsana› yaagay» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani hessaththo ooththiza gaasoykka istti kase ba aawati Gibxeppe kezoosofe hanno gakkanaas istti ta sinththan iita ooso ooththidi tana hanqos denththeththida gishshassa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ሄሳ ኦዛ ጋሶይካ ኢስቲ ካሴ ባ ኣዋቲ ጊብጼፔ ኬዞሶፌ ሃኖ ጋካናስ ኢስቲ ታ ሲንን ኢታ ኦሶ ኦዲ ታና ሃንቆስ ዴንዳ ጊሻሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ ማይዛት ግብፀፈ ከዮሶፐ ሀች ጋካናዉ፥ ኤንቲ ታ ስንን ኢታባ ኦዳ ግሾነ ታና ሀንቀዳ ግሾ፥ ታኒ ሀይሳ ኦና’ ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta mayzati Gibxefe keyoosope hachi gakanaw, enti ta sinthan iitabaa oothida gishonne tana hanqethida gisho, taani haysa oothana’ ” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህን የማደርገውም የቀድሞ አባቶቻቸው ከግብፅ ምድር ከወጡበት ጊዜ አንሥቶ እስከ ዛሬ ድረስ በፊቴ ክፉ ድርጊት ስለ ፈጸሙና ለቍጣ ስላነሣሡኝ ነው።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእነርሱም ላይ ይህን ሁሉ የማደርግበት ምክንያት የቀድሞ አባቶቻቸው ከግብጽ ከወጡበት ጊዜ አንሥቶ እስከ አሁን ድረስ ኃጢአት ሠርተው እኔን በማሳዘናቸውና ቊጣዬን በማነሣሣታቸው ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዙይ ከዓ ኣብ ቅድመይ ክፉእ ስለ ዝገበሩን፥ ካብታ ኣቦታቶም ካብ ግብፂ ዝወፁላ መዓልቲ ጀሚሮም ክሳዕ ሎሚ መዓልቲ ስለ ዘቘጥዑንን እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011
እዚ ኸኣ ኣብ ቅድመይ ክፋእ ሰል ዝገበሩን፡ ካብቲ ኣቦታቶም ካብ ግብጺ ዝወጹላ መዓልቲ ጀሚሮም ክሳዕ ሎሚ መዓልቲ ስለ ዘዀረዩንን እዩ።