2 Kings 21:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዘይካዚ፡ ምናሴ ንየሩሳሌም ካብ ሓደ ጫፍ ክሳዕ እቲ ጫፍ ክሳዕ ዝመልኣ ብዙሕ ንጹህ ደም ኣፍሰሰ። ብዘይካ እቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ብምግባሩ ንይሁዳ ሓጢኣት ከም ዝገበረሉ ሓጢኣቱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደግሞም ምናሴ በእግዚአብሔር ዐይኖች ፊት ክፉ ይሠራ ዘንድ ይሁዳን ካሳተበት ኀጢአት ሌላ ከዳር እስከ ዳር ኢየሩሳሌምን እስኪሞላት ድረስ እጅግ ብዙ ንጹሕ ደምን አፈሰሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም ምናሴ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ይሠራ ዘንድ ይሁዳን ካሳተበት ኃጢአት ሌላ ከዳር እስከ ዳር ኢየሩሳሌምን እስኪሞላት ድረስ እጅግ ብዙ ንጹሕ ደም አፈሰሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምናሴ የይሁዳን ሕዝብ ወደ ጣዖት አምልኮና እግዚአብሔርን ወደሚያሳዝን ኃጢአት ከመምራት አልፎ፥ ንጹሓን የሆኑትን ብዙ ሰዎችን በመፍጀት የኢየሩሳሌምን መንገዶች በደም እንዲጥለቀለቁ አድርጎአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ምናሰ ይሁዳ አሳ መና ጎዳ ስንን ናጋራ ኦስሴዳዋ ቦላካ ጉጂደ፥ ጽሎ አሳ ዎዳ፤ የሩሳላመን ሀ ጋጻፐ ያ ጋጻ ጋካናዉ፥ ሱ ኩንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Minaase Yihudaa asaa Med'ina Godaa sintsan nagaraa oosisseeddawaa bollakka gujjiide, s'illo asaa wod'eedda; Yerusaalamen ha gas'aappe ya gas'aa gakkanaw, suutsaa kuntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Harappeka Minaasey Yuhuda asay Xoossa sinththan iita ooththana mala istti nagara oosisida nagaraappe harakka Yerusalaames ha gaxappe he gaxa gakkanaas xillo gidida daro asaa suuth gussides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃራፔካ ሚናሴይ ዩሁዳ ኣሳይ ጾሳ ሲንን ኢታ ኦና ማላ ኢስቲ ናጋራ ኦሲሲዳ ናጋራፔ ሃራካ ዬሩሳላሜስ ሃ ጋጻፔ ሄ ጋጻ ጋካናስ ጺሎ ጊዲዳ ዳሮ ኣሳ ሱ ጉሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ምናሰይ ይሁዳ አሳ፥ ጎዳ ስንን ናጋራ ኦስስዳይሳ ቦላ ጉጅድ፥ ፅሎ አሳ ዎስ፤ የሩሳላመ ጋፃፐ ጋፃ ጋካናዉ፥ ሱን ኩንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Minaasey Yihuda asaa, Godaa sinthan nagara oosisidaysa bolla gujidi, xillo asaa wodhis; Yerusalaame gaxape gaxa gakanaw, suuthan kunthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይልቁንም ምናሴ፣ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ድርጊት እንዲፈጽም ይሁዳን ካሳተበት ኀጢአት ሌላ፣ ኢየሩሳሌምን ከዳር እስከ ዳር እስኪሞላት ድረስ ብዙ ንጹሕ ደም አፈሰሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ምናሴ የይሁዳን ሕዝብ ወደ ጣዖት አምልኮና እግዚአብሔርን ወደሚያሳዝን ኃጢአት ከመምራት አልፎ፥ ንጹሓን የሆኑትን ብዙ ሰዎችን በመፍጀት የኢየሩሳሌምን መንገዶች በደም እንዲጥለቀለቁ አድርጎአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምናሴ ብዙሓት ንፁሃት ሰባት ቀተለ፤ መንገድታት ኢየሩሳሌም ከዓ ብደም መልአን። እዙይ ድማ ብዘይ እቲ ንህዝቢ ይሁዳ ናብ ኣምልኾ ጣዖት መሪሑ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ከም ዝገብሩ ዝገበሮም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ምናሴ ድማ ብጀካ እቲ ሓጢኣቱ ብእኡ ንይሁዳ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፋእ ንምግባር ዘሕጥኤ፡ ወሲኹ ኸኣ ክሳዕ ንየሩሳሌም ካብ ወሰን ክሳዕ ወሰን ዚመልእ፡ ኣዝዩ ብዙሕ ንጹህ ደም ኣፍሰሰ።