2 Kings 22:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ መበል ዓሰርተው ሸሞንተ ዓመት ንጉስ ዮስያስ ድማ፡ ንጉስ ንሻፋን ወዲ ኣሳልያ ወዲ መሹላም ጸሓፊ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ሰደዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በንጉሡም በኢዮስያስ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመተ መንግሥት በስምንተኛው ወር ንጉሡ የእግዚአብሔርን ቤት ጸሓፊ የሜሱላምን ልጅ የኤሴልዩን ልጅ ሳፋንን እንዲህ ሲል ላከው፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በንጉሡም በኢዮስያስ በአሥራ ስምንተኛው ዓመት በስምንተኛው ወር ንጉሡ ጸሐፊውን የሜሶላምን ልጅ የኤዜልያስን ልጅ ሳፋንን ወደ እግዚአብሔር ቤት ላከው፥ እንዲህም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢዮስያስ በነገሠ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት የመሹላም የልጅ ልጅ፥ የአጻልያ ልጅ የሆነውን የቤተ መንግሥቱ ጸሐፊ ሳፋንን ከዚህ የሚከተለውን መልእክት ወደ ቤተ መቅደስ ላከው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ እዮስያሰ ባረ ካተቴዳ ታማነ ሆስፑን ላይን፥ ማሹላማ ናኣ ናኣ፥ አጻልያ ናኣ፥ ዋና ጻፍያ ሳፋና መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ሀዋዳን ያጊደ ኪቴዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii Iyoosiyaase bare kaateteedda tammanne hosppuntsa laytsan, Mashulaama na'aa na'aa, As'aaliyaa na'aa, waanna s'aafiyaa Saafaana Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa hawaadan yaagiide kiitteedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi kawotida tammanne osppunththa layththan Iyosiyaasi Mashulaame naaza naa Axaaliya naaza xaafeza Saafaane GODAA Keeth kiittidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ካዎቲዳ ታማኔ ኦስፑን ላይን ኢዮሲያሲ ማሹላሜ ናዛ ና ኣጻሊያ ናዛ ጻፌዛ ሳፋኔ ጎዳ ኬ ኪቲዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ እዮስያስ ባ ካዎትዳ ታማነ ሆስፑን ላይን፥ ማሱላማ ናኣ ናኣ፥ ኤዛላሳ ናኣ፥ ዋና ፃፍያ ሳፋና፥ ፆሳ ኬን ሀይሳዳ ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy Iyosyaasi ba kawotida tammanne hospuntho laythan, Masulaama na7aa na7aa, Ezalaasa na7aa, waanna xaafiya Safaana, Xoossa keethan haysada yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዘመነ መንግሥቱ በዐሥራ ስምንተኛውም ዓመት ኢዮስያስ የሜሶላምን የልጅ ልጅ የኤዜልያስን ልጅ ጸሓፊውን ሳፋንን ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ላከው፤ እንዲህም አለው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኢዮስያስ በነገሠ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት የመሹላም የልጅ ልጅ፥ የአጻልያ ልጅ የሆነውን የቤተ መንግሥቱ ጸሐፊ ሳፋንን ከዚህ የሚከተለውን መልእክት ወደ ቤተ መቅደስ ላከው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢዮስያስ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ፥ ኣብ መበል ዓሰርተ ሸሞንተ ዓመቱ፥ ኣብ ሻምናይ ወርሒ እቲ ንጉስ ንሳፋን እቲ ፀሓፊ፥ ወዲ ኤዜልያስ ወዲ የሜሶላም፥ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ለኣኾ፤ ከምዙይ ከዓ በሎ፦
Amharic Tigrinya 2011
ኰነ ድማ፡ ንንጉስ ዮስያስ ኣብ መበል ዓሰርተው ሾሞንተ ዓመቱ እቲ ንጉስ ንሻፋን ጸሓፊ፡ ወዲ ኣጸልያ ወዲ መሹለም፡ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ከምዚ ኢሉ ለኣኾ፡