2 Kings 22:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ኢድ እቶም ንቤት እግዚኣብሄር ዚቈጻጸሩ ገበርቲ ዕዮ ይሃብዎ። ነቶም ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዘሎ ዕዮ ዚሰርሑ ድማ፡ ነቲ ስንጥቆታት እታ ቤት ኪጽግኑ ይሃብዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእግዚአብሔርም ቤት ላሉት ሠራተኞች አለቆች ይስጡት፤ እነርሱም የተናደውን የእግዚአብሔርን ቤት ለሚጠግኑት ሠራተኞች፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእግዚአብሔርም ቤት ላሉት ሠራተኞች አለቆች ይስጡት፤ እነርሱም የተናደውን የእግዚአብሔርን ቤት ለሚጠግኑት ሠራተኞች፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህም የቤተ መቅደሱን ሥራ እንዲቈጣጠሩ ለተሾሙት ሰዎች ይሰጥ፤ እነርሱም የጌታን ቤተ መቅደስ ለሚያ ድሱት ይክፈሏቸው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቄስያ ኡባቱዋ ካፑ ሚሻ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኦራስያ ካፓቶ እማና ማላ ኦዳ። ኡንቱንቱካ ጌሻ ጎልያ ኦራያ ኦሳንቻቶ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'eesiyaa ubbatuwaa kaappuu miishshaa Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa ooratsisiyaa kaappatoo immana mala oda. Unttunttukka Geeshsha Golliyaa ooratsiyaa oosanchchatoo,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessika GODAA Keeththa oosoza kaalli oosisana mala shuumettida asatas immetto; isttika GODAA Keeth ooraththiza oosanchchatas immetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሲካ ጎዳ ኬ ኦሶዛ ካሊ ኦሲሳና ማላ ሹሜቲዳ ኣሳታስ ኢሜቶ፤ ኢስቲካ ጎዳ ኬ ኦራዛ ኦሳንቻታስ ኢሜቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህነ ሀላቃይ ሚሽያ ፆሳ ኬ ኦራናዉ ሀላቃታስ እማና መላ ኦዳ። ኤንትካ ፆሳ ኬ ኦራያ ኦሳንቾታስ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kahine halaqay miishiya Xoossa keetha oorathanaw halaqatas immana mela oda. Entika Xoossa keetha oorathiya oosanchotas,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህም የቤተ መቅደሱን ሥራ እንዲቈጣጠሩ ለተሾሙት ሰዎች ይሰጥ፤ እነርሱም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ለሚያድሱት ይክፈሏቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የመቅደሱን እድሳት ለመቈጣጠር ለተሾሙት ሰዎች ያስረክቡ፤ እነርሱም የተረከቡትን ገንዘብ ቤተ መቅደሱን ለሚጠግኑ፥ ለአናጢዎች፥ ለግንበኞችና ለድንጋይ ጠራቢዎች ይክፈሉ፤ እንዲሁም ለቤተ መቅደሱ እድሳት ሳንቃዎችንና የተጠረቡ ድንጋዮችን ይግዙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቶም ስራሕ ቤት እግዚኣብሄር ዘስርሑ ዋናታት ኣብ ኢዶም ይሃብዎም፤ ንሳቶም ከዓ ነቶም ቤት እግዚኣብሄር ዝፅግኑ፥
Amharic Tigrinya 2011
ነቶም ዕዮ ዜዕይዩ ዋናታት ቤት እግዚኣቤር ድማ ኣብ ኢዶም ይሀብዎም፡ ንሳቶም ከኣ ነቶም ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ነቲ ነቓዕ እታ ቤት ኪጽግኑ ዚዐዩ ዓየይቲ፡