2 Kings 23:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነገስታት እስራኤል ንእግዚኣብሄር ኬቘጥዑ ዝገበርዎ ኣብ ከተማታት ሰማርያ ዝነበረ ዅሉ ኣባይቲ በረኽ ድማ፡ ዮስያስ ወሲዱ፡ ከምቲ ኣብ ቤትኤል ዝገበሮ ዅሉ ግብሪ ገበረሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሰማርያም ከተሞች የነበሩትን፥ እግዚአብሔርን ያስቈጡት ዘንድ የእስራኤል ነገሥታት የሠሩትን የኮረብታውን መስገጃዎች ኢዮስያስ አስወገዳቸው፤ በቤቴልም እንዳደረገው ነገር ሁሉ እንዲሁ አደረገባቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሰማሪያም ከተሞች የነበሩትን፥ እግዚአብሔርን ያስቈጡት ዘንድ የእስራኤል ነገሥታት የሠሩትን የኮረብታውን መስገጃዎች ኢዮስያስ አስወገዳቸው፥ በቤቴልም እንዳደረገው ነገር ሁሉ እንዲሁ አደረገባቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሥ ኢዮስያስ በማንኛይቱም የእስራኤል ከተማ የእስራኤል ነገሥታት አሠርተዋቸው የነበሩትን የእግዚአብሔርን ቁጣ ለማነሣሣት ምክንያት የሆኑትን የአሕዛብ ማምለኪያ ስፍራዎችን ሁሉ አፈራረሰ፤ በቤትኤል ያደረገውን ሁሉ በእነዚያ መሠዊያዎች ላይ ፈጸመ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ ካተቱ ሳማርያ ካታማቱዋን ኦስሲደ፥ መና ጎዳ ሀንቀዳ፥ ጎይንያ ቃ ሳኣ እዮስያሰ ድጌዳ፤ ቤቴለን ኦዳዋዳን፥ ኡንቱንታካ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa kaatetuu Samaariyaa katamatuwaan oosissiide, Med'ina Godaa hank'k'etseedda, goynniyaa d'ok'k'a sa'aa Iyoosiyaase diggeedda; Beeteelen ootseeddawaadan, unttunttakka ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyosiyaasi Beetelen ooththida mala Samaariya kataman zumbullata bolla Isra7eele kawoti kase oosisidaytanne GODAA hanqeththida eeqa xoossa keeththata ubbaa dhayssidessinne tunisides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዮሲያሲ ቤቴሌን ኦዳ ማላ ሳማሪያ ካታማን ዙምቡላታ ቦላ ኢስራኤሌ ካዎቲ ካሴ ኦሲሲዳይታኔ ጎዳ ሃንቄዳ ኤቃ ጾሳ ኬታ ኡባ ይሲዴሲኔ ቱኒሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ ካዎት ሳማረ ካታማታን ኦስስድ፥ ጎዳ ሀንቀዳ፥ ቃ ጎይኖ በሳታ እዮስያስ ድግስ፤ ቤተለን ኦዳይሳዳ፥ ኤንታ ቦላካ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele kawoti Samaare katamatan oosisidi, Godaa hanqethida, dhoqa goyinno bessata Iyosyaasi diggis; Beetelen oothidaysada, enta bollaka oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኢዮስያስም በቤቴል እንዳደረገው ሁሉ በሰማርያም ከተሞች ኰረብቶች ላይ የእስራኤል ነገሥታት አሠርተዋቸው የነበሩትንና እግዚአብሔርን ያስቈጡበትን ቤተ ጣዖቶች ሁሉ አስወገደ፤ አረከሳቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሥ ኢዮስያስ በማንኛይቱም የእስራኤል ከተማ የእስራኤል ነገሥታት አሠርተዋቸው የነበሩትን የእግዚአብሔርን ቊጣ ለማነሣሣት ምክንያት የሆኑትን የአሕዛብ ማምለኪያ ስፍራዎችን ሁሉ አፈራረሰ፤ በቤትኤል ያደረገውን ሁሉ በእነዚያ መሠዊያዎች ላይ ፈጸመ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነተን ኣብ ከተማታት ሰማርያ ዝነበራ፥ ነገስታት እስራኤል ንእግዚኣብሄር ከቘጥዕዎ ኢሎም ዝሰርሕወን ኵለን በረኽቲ መስገዲታት ድማ ኢዮስያስ ኣፍረሰን እሞ ኸምቲ ኣብ ቤቴል ዝገበሮ ገበረን።
Amharic Tigrinya 2011
ነተን ኣብ ከተማታት ሰማርያ ዝነበራ፡ ነገስታት እስራኤል ንእግዚኣብሄር ኬዀርይዎ ኢሎም ዝሰርሕወን ኲለን ኣባይቲ በረኽቲ ድማ ዮስያስ ኣፍረሰን እሞ ከምቲ ኣብ ቤትኤል ዝገበሮ ዂሉ ግብርታት ገበረን።