2 Kings 23:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ፡ ከምቲ ንእስራኤል ዘውረድክዎ፡ ንይሁዳ እውን ካብ ገጸይ ከውጽኣ እየ፡ ነዛ ዝሓረኽዋ ከተማ የሩሳሌምን ነታ ስመይ ኣብኣ ኪኸውን እዩ ዝበልክዋ ቤትን ድማ ክነጽጋ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም፥ “እስራኤልን እንዳራቅሁት ይሁዳን ከፊቴ አርቀዋለሁ፤ ይህችንም የመረጥኋትን ከተማ ኢየሩሳሌምንና፦ ስሜ በዚያ ይሆናል ያልሁትንም ቤት እጥላለሁ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም። እስራኤልን እንዳራቅሁት ይሁዳን ከፊቴ አርቀዋላሁ፤ ይህችንም የመረጥኋትን ከተማ ኢየሩሳሌምንና። ስሜ በዚያ ይሆናል ያልሁትን ቤት እጥላለሁ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህም እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “በእስራኤል ላይ ያደረግኹትን ነገር ሁሉ በይሁዳም ላይ አደርጋለሁ፤ ይኸውም የይሁዳን ሕዝብ ከፊቴ አስወግዳለሁ፤ የመረጥኳትን ከተማ ኢየሩሳሌምንና ስሜ በዚያ ይጠራል ብዬ የነበረውንም ቤተ መቅደስ እተዋለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ መና ጎዳይ፥ “ታን እስራኤልያ ታ ስንፐ ድጌዳዋዳን፥ ይሁዳካ ታ ስንፐ ድጋና፤ ታን ዶሬዳ ካታማ፥ የሩሳላመነ ታን፥ ‘ታ ሱንይ ሀዋን ደአና’ ጌዳ ሀ ጌሻ ጎልያ ድጋና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw Med'ina Goday, «Taani Israa'eeliyaa ta sintsaappe diggeeddawaadan, Yihudaakka ta sintsaappe diggana; taani dooreedda katamaa, Yerusaalamenne taani, ‹Ta suntsay hawaan de'ana› geedda ha Geeshsha Golliyaa diggana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas GODAY, «Tani Isra7eele ta sinththafe diggoyssaththo Yuhudakka ta sinththafe diggana; tani doorida Yerusalaame katamayo, ‹Ta sunththi heen de7ana› gaada tani kase yootida Xoossa keeththiyo ta yegga aggana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ፥ «ታኒ ኢስራኤሌ ታ ሲንፌ ዲጎይሳ ዩሁዳካ ታ ሲንፌ ዲጋና፤ ታኒ ዶሪዳ ዬሩሳላሜ ካታማዮ፥ ‹ታ ሱን ሄን ዴኣና› ጋዳ ታኒ ካሴ ዮቲዳ ጾሳ ኬዮ ታ ዬጋ ኣጋና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ “ታኒ እስራኤለ ታ ስንፈ ድግዳይሳዳ፥ ይሁዳካ ታ ስንፈ ድጋና፤ ታኒ ዶርዳ ካታማ፥ የሩሳላመነ ‘ታ ሱንይ ሀይሳን ዳና’ ግዳ ሀ ኬ ድጋና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, “Taani Isra7eele ta sinthafe diggidaysada, Yihudaka ta sinthafe diggana; taani doorida katama, Yerusalaamenne ‘Ta sunthay haysan daana’ gida ha keethaa diggana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ እግዚአብሔር ፣ “እስራኤልን እንዳስወገድሁ ሁሉ ይሁዳንም ከፊቴ አስወግዳለሁ፤ የመረጥኋትን ከተማ ኢየሩሳሌምንና፣ ‘ስሜ በዚያ ይሆናል’ ብዬ የተናገርሁለትን ይህን ቤተ መቅደስ እተዋለሁ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “በእስራኤል ላይ ያደረግኹትን ነገር ሁሉ በይሁዳም ላይ አደርጋለሁ፤ ይኸውም የይሁዳን ሕዝብ ከፊቴ አስወግዳለሁ፤ የመረጥኳትን ከተማ ኢየሩሳሌምንና ስሜ በዚያ ይጠራል ብዬ የነበረውንም ቤተ መቅደስ እተዋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ “ከምቲ ንእስራኤል ዘርሓቕክዎ ንይሁዳውን ካብ ቅድመይ ከርሕቖ እየ፤ ነዛ ዝሓረኽዋ ኸተማ ኢየሩሳሌምን ነዛ ‘ስመይ ኣብኣ ክኸውን እዩ’ ዝበልክዋ ቤትን ከዓ ኽድርብየን እየ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ፡ ከምቲ ንእስራኤል ዘግለስክዎ ንይሁዳውን ካብ ቅድሚ ገጸይ ከግልሶ እየ፡ ነዛ ዝሐሬኽዋ ኸተማ የሩሳሌም ነዛ፡ ስመይ ኣብኣ ኪኸውን እዩ፡ ዝበልክዋ ቤትን ከኣ ክድርብየን እየ፡ በለ።