2 Kings 23:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዮኣሃዝ ክነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሰለስተን ዓመት ነበረ። ኣብ የሩሳሌም ድማ ሰለስተ ወርሒ ነገሰ። ስም ኣዲኡ ድማ ሓሙታል ጓል ኤርምያስ ካብ ሊብና ትበሃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዮአክስም በነገሠ ጊዜ ሃያ ሦስት ዓመት ሆኖት ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወር ነገሠ። እናቱም አሚጣል ትባል ነበር፥ እርስዋም የሎብና ሰው የኤርምያስ ልጅ ነበረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኢዮአክስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ ሦስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወር ነገሠ። እናቱም አሚጣል ትባል ነበር፥ እርስዋም የልብና ሰው የኤርምያስ ልጅ ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢዮአካዝ በይሁዳ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ሀያ ሦስት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሦስት ወር ገዛ፤ እናቱም ሐሙጣል ተብላ የምትጠራ የልብና ከተማ ተወላጅ የሆነው የኤርምያስ ልጅ ነበረች፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዮአካዝ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ላታማነ ሄዛ፤ እ የሩሳላመን ሄዙ አግና ካተቴዳ። አ ዳይ ሱንይ ሀሙጻሎ፤ እዛ ሊብና ካታማን ደእያ ኤርማሳ ናቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iyo'akaazi kaatetiyaa wode, laytsay aw laatamanne heezza; I Yerusaalamen heezzu aginaa kaateteedda. Aa daay suntsay Hamus'aalo; iza Liibina kataman de'iyaa Ermaasa naatto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyo7akaazi kawotiza wode izas layththay 23, izi Yerusalaamen uttidi 3 agina haarides; iza aaya Amxalo geetettawus. Iza Libina dere as Ermaasa naa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዮኣካዚ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 23፥ ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ 3 ኣጊና ሃሪዴስ፤ ኢዛ ኣያ ኣምጻሎ ጌቴታዉስ። ኢዛ ሊቢና ዴሬ ኣስ ኤርማሳ ና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮአካዝ ካዎትያ ዎደ፥ ላይ እያዉ ላታማነ ሄ፤ እ የሩሳላመን ሄ አጌና ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ሀሙፃሎ፤ እያ ልብና ካታማ ደእያ ኤርምያሳ ናአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyo7akaazi kawotiya wode, laythi iyaw laatamanne heedza; I Yerusalaamen heedzu ageena kawotis. Iya aaye sunthay Hamuxaalo; iya Libina katama de7iya Ermiyaasa na7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኢዮአክስ ሲነግሥ ዕድሜው ሃያ ሦስት ዓመት ነበር፤ እርሱም በኢየሩሳሌም ተቀምጦ ሦስት ወር ገዛ። እናቱ አሚጣል ትባላለች፤ እርሷም የልብና ሰው የኤርምያስ ልጅ ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኢዮአካዝ በይሁዳ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ኻያ ሦስት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሦስት ወር ገዛ፤ እናቱም ሐሙጣል ተብላ የምትጠራ የልብና ከተማ ተወላጅ የሆነው የኤርምያስ ልጅ ነበረች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢዮኣካዝ ክነግስ እንተሎ ወዲ ዕስራን ሰለስተን ዓመት ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ሰለስተ ወርሒ ገዝአ። እኖኡ ድማ ኣሚጣል እትበሃል ጓል ኤርሚያስ በዓል ሊብና ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011
ዮኣሓዝ ኪነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሰለስተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ሰለስተ ወርሒ ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ድማ ሓሙጣል እዩ፡ ንሳ ጓል ኤርምያስ ብዓል ሊብና እያ።