2 Kings 24:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ከምቲ ብባሮቱ ኣቢሉ እተዛረቦ ቓል፡ ጭፍራ ከለዳውያንን ጭፍራ ኣራማውያንን ጭፍራ ሞኣባውያንን ጭፍራ ደቂ ዓሞንን ናብኡ ልኢኹ፡ ንይሁዳ ኼጥፍእዋ ናብ ይሁዳ ለኣኾም ፡ ነብያት ተዛሪቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም የከለዳውያንን አደጋ ጣዮች፥ የሶርያውያንንም አደጋ ጣዮች፥ የሞዓባውያንንም አደጋ ጣዮች፥ የአሞንንም ልጆች አደጋ ጣዮች ሰደደበት፤ በባሪያዎቹ በነቢያት ቃል እንደ ተናገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል ያጠፉት ዘንድ በይሁዳ ላይ ሰደዳቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም የከለዳውያንንና የሶርያውያንን የሞዓባውያንንም የአሞንንም ልጆች አደጋ ጣዮች ሰደደበት፤ በባሪያዎቹ በነቢያት እንደ ተናገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል ያጠፉት ዘንድ በይሁዳ ላይ ሰደዳቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔር ባገልጋዮቹ በነቢያት አማካይነት ይሁዳን ስለ ማጥፋት የተናገረው ትንቢት እንዲፈጸም ወራሪ ቡድኖች ባቢሎናውያንን፥ ሶርያውያንን፥ ሞአባውያንንና ዐሞናውያንን በኢዮአቄም ላይ አስነሣበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ባብሎነ ቢታ ጩጉዋ፥ ሶርያ ቢታ ጩጉዋ፥ ሞኣበ ቢታ ጩጉዋነ አሞና ቢታ ጩጉዋ እዮኣቄማ ቦላ የዴዳ፤ ትምቢትያ ኦድያ ባረ ቆማቱዋ ባጋና መና ጎዳይ ካሰ ሃሳዬዳዋዳን፥ ይሁዳ ቢታ ባይዛናዳን ሀዋንታ የዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'ina Goday Baabloone biittaa c'uguwaa, Sooriyaa biittaa c'uguwaa, Moo'aabe biittaa c'uguwaanne Amoona biittaa c'uguwaa Iyo'aak'eema bolla yeddeedda; timbbitiyaa odiyaa bare k'oomatuwaa baggana Med'ina Goday kase haasayeeddawaadan, Yihudaa biittaa bayzzanaadan hawantta yeddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Baabilooneppe, Aaraameppe, Mo7aabeppenne Amooneppe pangata Iyo7aaqeme bolla yeddides. GODAY ba oosanchchata nabeta baggara kase yootida qaala mala istti Yuhuda dhayssana mala hayta yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ባቢሎኔፔ፥ ኣራሜፔ፥ ሞኣቤፔኔ ኣሞኔፔ ፓንጋታ ኢዮኣቄሜ ቦላ ዬዲዴስ። ጎዳይ ባ ኦሳንቻታ ናቤታ ባጋራ ካሴ ዮቲዳ ቃላ ማላ ኢስቲ ዩሁዳ ይሳና ማላ ሃይታ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ካልዳወታ ፓኖታ፥ ሶረ ፓኖታ፥ ሞአበ ፓኖታነ አሞነ ፓኖታ እዮአቄማ ቦላ የድስ፤ ባ አይለታ ናበታ ባጋራ ጎዳይ ካሰ ኦድዳይሳዳ፥ ይሁዳ ቢታ ይሳናዳ ሀይሳታ የድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Kaldaaweta paannota, Soore paannota, Moo7abe paannotanne Amoone paannota Iyo7aqeema bolla yeddis; ba aylleta nabeta baggara Goday kase odidaysada, Yihuda biitta dhaysanaada haysata yeddis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም በኢዮአቄም ላይ ባቢሎናውያን ፣ ሶርያውያን፣ ሞዓባውያንና አሞናውያን አደጋ ጣዮችን ላከበት፤ በአገልጋዮቹ በነቢያቱ አማካይነት በተነገረው በእግዚአብሔር ቃል መሠረት ይሁዳን ያጠፉ ዘንድ እነዚህን ላከ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ባገልጋዮቹ በነቢያት አማካይነት ይሁዳን ስለ ማጥፋት የተናገረው ትንቢት እንዲፈጸም ወራሪ ቡድኖች ባቢሎናውያንን፥ ሶርያውያንን፥ ሞአባውያንንና ዐሞናውያንን በኢዮአቄም ላይ አስነሣበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ ኸምቲ ብኣፍ ባሮቱ ነቢያት ዝተዛረቦ፥ ንይሁዳ ምእንቲ ኸጥፍእዋ ጭፍራታት ከለዳውያንን ሶርያውያንን ሞኣባውያንን ኣሞናውያንን ናብኣ ሰደደ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ ጭፍራታት ከለዳውያንን ጭፍራታት ሶርያውያንን ጭፍራታት ሞኣባውያንን ጭፍራታት ደቂ ዓሞንን ሰደደሉ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ብኣፍ ባሮቱ ነብያት እተዛረቦ ቓል ከኣ ምእንቲ ኼጥፍእዋ ናብ ይሁዳ ሰደዶም።