2 Kings 24:4 — Compare Translations

12 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንኢየሩሳሌም ብደም ንጹሃት ስለ ዝመልኣ፡ ብዛዕባ እቲ ዘፍሰሶ ንጹህ ደም እውን። እግዚኣብሄር ይቕረ ክብለሉ ኣይደለየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጻድ​ቁ​ንም ስለ ገደለ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ም​ንም በን​ጹሕ ደም ስለ ሞላ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይራራ ዘንድ አል​ወ​ደ​ደም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ይራራ ዘንድ አልወደደም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በተለይም ምናሴ የንጹሓን ሰዎችን ደም በማፍሰሱና ኢየሩሳሌምንም በንጹሓን ደም በመሙላቱ ምክንያት ይህ ሁሉ ሊፈጸም ችሎአል፤ ከዚህም የተነሣ እግዚአብሔር ለምናሴ ምሕረት ሊያደርግለት አልፈቀደም።
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka izi xillo suuth gussida gishshassa. Yerusalaameykka xillo suuththan kumana mala izi ooththida gishshas GODAY iza maaranaas koyibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ኢዚ ጺሎ ሱ ጉሲዳ ጊሻሳ። ዬሩሳላሜይካ ጺሎ ሱን ኩማና ማላ ኢዚ ኦዳ ጊሻስ ጎዳይ ኢዛ ማራናስ ኮዪቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ፅሎ አሳ ሱ ጉስድ፥ የሩሳላመን ኩንዳ ግሾ፥ ጎዳይ ምናሰስ ሄ ናጋራ አቶ ጋናዉ ኮይቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I xillo asa suuthu gussidi, Yerusalaamen kunthida gisho, Goday Minaases he nagaraa atto gaanaw koybeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲሁም ንጹሕ ደም ስላፈሰሰ ነው። ኢየሩሳሌምም በንጹሕ ደም እንድትጥለቀለቅ በማድረጉ፤ እግዚአብሔር ይቅርታ ለማድረግ አልፈለገም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በተለይም ምናሴ የንጹሓን ሰዎችን ደም በማፍሰሱና ኢየሩሳሌምንም በንጹሓን ደም በመሙላቱ ምክንያት ይህ ሁሉ ሊፈጸም ችሎአል፤ ከዚህም የተነሣ እግዚአብሔር ለምናሴ ምሕረት ሊያደርግለት አልፈቀደም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብፍላይ ድማ ንፁህ ደም ብምፍሳስ፥ ንኢየሩሳሌም ብደም ስለ ዝመልኣ እዩ። በዙይ ከዓ እግዚኣብሄር ንምናሴ ክርህርሀሉ ኣይደለየን።
Amharic Tigrinya 2011
እዚ ኸኣ ብሰሪ እቲ ምናሴ ዝገበሮ ዂሉ ሓጢኣትን ድማ ብሰሪ እቲ ምናሴ ዝገበሮ ዂሉ ሓጢኣትን ድማ ብሰሪ እቲ ንጹህ ደም ዘፍሰሶን፡ ንየሩሳሌም ከኣ ብንጹህ ደም ስለ ዝመልኣ፡ ንይሁዳ ኻብ ቅድሚ ገጹ ኼግልሳ ብትእዛዝ እግዚኣብሄር እዩ ዝዀነ። በዚ ኸኣ እግዚኣብሄር ይቕረ ኺብል ኣይፈተወን።