2 Kings 25:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ዝሰርሖ ክልተ ኣዕኑድን ሓደ ባሕርን መሕጸቢ ሰረገላታትን። ነሓስ ናይዚ ዅሉ ነገራት እዚ ክብደት ዘይብሉ እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰሎሞንም ለእግዚአብሔር ቤት የሠራቸውን ሁለቱን ዓምዶች፥ አንዱንም ኵሬ መቀመጫዎቹንም ወሰደ፤ ለእነዚህም ዕቃዎች ሁሉ ናስ ሚዛን አልነበረውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰሎሞንም ለእግዚአብሔር ቤት የሠራቸውን ሁለቱን ዓምዶች አንዱንም ኵሬ መቀመጫዎቹንም ወሰደ፤ ለእነዚህ ዕቃዎች ሁሉ ናስ ሚዛን አልነበረውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሥ ሰሎሞን ለቤተ መቅደስ ያሠራቸውን ሁለቱን ዐምዶች፥ ባለ መንኰራኲር የዕቃ ማስቀመጫዎችና ታላቁን የውሃ ማጠራቀሚያ ገንዳ፥ በክብደታቸው ምክንያት ሊመዝኑአቸው አልቻሉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ ሶሎሞነ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ኦሰትያባቶ መዳ ላኡ ቱሳቱ፥ አባ ሳኒነ ጋረቱ መቴዳ ናሃስያ ብራታይ ሚዛናን ልካናዉ ዳንዳየተናዋ ኬሻ ዳራ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii Solomone Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan oosettiyaabatoo med'd'eedda laa"u tuussatuu, Abbaa Saynniinne gaaretuu med'etteedda nahaasiyaa biratay miizaanan likkanaw danddayettennawaa keeshshaa dara.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Solomooney Xoossa Keeththan go7ettanaas giidi xarqimalappe oosisida nam7u tuussati, haath oykkiza gita gabatenne miish istta bolla woththi yuushshiza gaareti keehi deexxizayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሶሎሞኔይ ጾሳ ኬን ጎኤታናስ ጊዲ ጻርቂማላፔ ኦሲሲዳ ናምኡ ቱሳቲ፥ ሃ ኦይኪዛ ጊታ ጋባቴኔ ሚሽ ኢስታ ቦላ ዎ ዩሺዛ ጋሬቲ ኬሂ ዴጺዛይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ ሶሎሞነይ ፆሳ ኬ ኦሶስ ጊግስዳ ናምኡ ቱሳታ፥ ግታ ከረታነ ጫና ጋረታ፥ ናሰ ብራታ ምዛነን ልካናዉ ዳንዳኤትቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy Solomoney Xoossa keetha oosos giigisida nam7u tuussata, gita keretanne caana gaareta, naase birata mizaanen likanaw danda7etibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰሎሞን ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መገልገያ ብሎ ከናስ ያሠራቸው ሁለት ዐምዶች፣ የውሃ ማጠራቀሚያው ክብ በርሜልና ተንቀሳቃሽ የዕቃ ማስቀመጫዎቹ ክብደታቸው ከሚዛን በላይ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሥ ሰሎሞን ለቤተ መቅደስ ያሠራቸውን ሁለቱን ዐምዶች፥ ባለመንኰራኲር የዕቃ ማስቀመጫዎችና ታላቁን የውሃ ማጠራቀሚያ ገንዳ፥ በክብደታቸው ምክንያት ሊመዝኑአቸው አልቻሉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ኢሉ ዝገበሮ ኽልተ ዓምድን ሓደ ጋብላን መንኰራዅር ዘለዎ መቐመጢ ኣቑሑን ዝተሰርሐሉ ነሃስ ዓብዪ ስለ ዝነበረ ኽመዝንዎ ኣይከኣሉን።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ኢሉ ዝገበሮ ኽልተ ዓንድን ሓደ ባሕርን መቐመጢታትን ናይ እዚ ዂሉ ኣቓሑ ኣስራዚ ድማ ሚዛን ኣይነበሮን።