2 Kings 3:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዮራም ወዲ ኣከኣብ ድማ ኣብ መበል ዓሰርተው ሸሞንተ ዓመት ዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳ ኣብ ሰማርያ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ነገሰ፣ ዓሰርተው ክልተ ዓመት ድማ ነገሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በይሁዳም ንጉሥ በኢዮሣፍጥ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመተ መንግሥት የአክዓብ ልጅ ኢዮራም በእስራኤል ላይ በሰማርያ መንገሥ ጀመረ፤ ዐሥራ ሁለትም ዓመት ነገሠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በይሁዳም ንጉሥ በኢዮሣፍጥ በአሥራ ስምንተኛው ዓመት የአክዓብ ልጅ ኢዮራም በእስራኤል ላይ በሰማርያ መንገሥ ጀመረ፥ አሥራ ሁለትም ዓመት ነገሠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ በነገሠ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት የአክዓብ ልጅ ኢዮራም በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ መኖሪያውንም በሰማርያ አድርጎ ዐሥራ ሁለት ዓመት ገዛ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሁዳ ካቲ ዮሳፌጸ ካተቴዳ ታማነ ሆስፑን ላይን አካባ ናአይ ዮራመ ሳማርያን እስራኤልያ ቦላ ካተቴዳ፤ እ ታማነ ላኡ ላይ ካተቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yihudaa Kaatii Yoosaafees'e kaateteedda tammanne hosppuntsa laytsan Akaaba na'ay Yoraame Samaariyaan Israa'eeliyaa bolla kaateteedda; I tammanne laa"u laytsaa kaateteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yuhuda kawo Iyoosaafixey kawotida tammanne osppunththa layththan Akaabe naa Iyoraamey Isra7eele bolla Samaariyan kawotidi 12 layth haarides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዩሁዳ ካዎ ኢዮሳፊጼይ ካዎቲዳ ታማኔ ኦስፑን ላይን ኣካቤ ና ኢዮራሜይ ኢስራኤሌ ቦላ ሳማሪያን ካዎቲዲ 12 ላይ ሃሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሁዳ ካዎይ እዮሳፈፅ ካዎትዳ ታማነ ሆስፑን ላይን፥ አካባ ናአይ እዮራም ሳማረን እስራኤለ ቦላ ካዎትስ፤ እ ታማነ ናምኡ ላይ ካዎትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yihuda kawoy Iyosaafexi kawotida tammanne hospuntho laythan, Akaaba na7ay Iyoraami Samaaren Isra7eele bolla kawotis; I tammanne nam7u laythi kawotis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ በነገሠ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት፣ የአክአብ ልጅ ኢዮራም በእስራኤል ላይ በሰማርያ ነገሠ፤ ዐሥራ ሁለት ዓመትም ገዛ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ በነገሠ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት የአክዓብ ልጅ ኢዮራም በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ መኖሪያውንም በሰማርያ አድርጎ ዐሥራ ሁለት ዓመት ገዛ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢዮሳፍጥ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ፥ ኣብ መበል ዓሰርተ ሸሞንተ ዓመቱ ዮራም ወዲ ኣክኣብ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ኣብ ሰማርያ ነገሰ፤ ዓሰርተ ኽልተ ዓመትውን ገዝአ።
Amharic Tigrinya 2011
ንዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳ ኣብ መበል ዓሰርተው ሾሞንተ ዓመቱ ዮራም ወዲ ኣከኣብ ኣብ ክልተ ዓመት ከኣ ገዝኤ።