2 Kings 3:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኤልሳ፡ ከምቲ ኣብ ቅድሚኡ ደው ኢለ ዘለኹ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ህያው፡ ብሓቂ ንህላወ ዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳ እንተ ዘይርእየካ፡ ኣይምጠመትኩኻን ኣይምረኣኹኻን ነይረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኤልሳዕም፥ “በፊቱ የቆምሁት የሠራዊት ጌታ ሕያው እግዚአብሔርን! የይሁዳን ንጉሥ ኢዮሣፍጥን ያፈርሁ ባልሆን ኖሮ አንተን ባልተመለከትሁና ባላየሁ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኤልሳዕም። በፊቱ የቆምሁት የሠራዊት ጌታ ሕያው እግዚአብሔርን! የይሁዳን ንጉሥ ኢዮሣፍጥን ያላፈርሁ ብሆን ኖሮ አንተን ባልተመለከትሁና ባላየሁ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኤልሳዕም “እኔ በማገለግለው በሕያው እግዚአብሔር ስም እምላለሁ! አንተን ለመርዳት ለመጣው ለይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ክብር ስል ነው እንጂ፥ ለአንተስ ምንም ነገር ላደርግልህ ባልተገባ ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤልሳእ፥ “ታን አዉ ኦያ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ኤሮ! ይሁዳ ካትያ ዮሳፌጻ ድራይ ባይናዋ ግድንቶ፥ ታን ኔና አይፍያንነ ጼልከነ በእከ ሽን።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Elssaa'i, «Taani aw ootsiyaa Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday ero! Yihudaa Kaatiyaa Yoosaafees'a diray bayinnawaa gidintto, taani neena ayfiyaaninne s'eellikkenne be'ikke shin.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Elssa7ikka izas, «Ta izas haggaziza GODAY beyiin, ta Yuhuda kawo Iyoosaafixe bonchchonttaakko nena beyanaas koykke; wudukka giikke.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤልሳኢካ ኢዛስ፥ «ታ ኢዛስ ሃጋዚዛ ጎዳይ ቤዪን፥ ታ ዩሁዳ ካዎ ኢዮሳፊጼ ቦንቾንታኮ ኔና ቤያናስ ኮይኬ፤ ዉዱካ ጊኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤልስ፥ “ታኒ እያዉ ኦያ ደኦ ጎዳይ ኤሮ! ይሁዳ ካዋ እዮሳፈፃ ግሾ ጎናኮ ታኒ ነና አይፈንካ ፄልከሽን።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Elsi, “Taani iyaw oothiya De7o Goday ero! Yihuda Kawa Iyosaafexa gisho goonnako taani nena ayfenka xeellikeshin.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኤልሳዕም እንዲህ አለው፤ “የማገለግለው ሕያው እግዚአብሔርን ፣ የይሁዳን ንጉሥ ኢዮሣፍጥን ባላከብር ኖሮ፣ አንተን አላይም ወይም ጕዳዬ አልልህም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኤልሳዕም “እኔ በማገለግለው በሕያው እግዚአብሔር ስም እምላለሁ! አንተን ለመርዳት ለመጣው ለይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ክብር ስል ነው እንጂ፥ ለአንተስ ምንም ነገር ላደርግልህ ባልተገባ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኤልሳዕ ኸዓ “ንኢዮሳፍጥ ንጉስ ይሁዳ እንተ ዘይሓፍርስ፥ በቲ ኣነ ዘገልግሎ ህያው እግዚኣብሄር እምሕል፥ ቈላሕ ኢለ እኳ ኣይምረአኹኻን ነይረ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኤልሳእ ከኣ፡ ንዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳ እንተ ዘይብልሲ፡ ኣነ ኣይምጠመትኩኻን ኣይምርኤኹኻን ድማ፡ እቲ ኣብ ቅድሚኡ ደው ኢለ ዘሎኹ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ህያው እዩ፡