2 Kings 3:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከኣ ክፉእ ገበረ። ግናኸ ከም ኣቦኡን ከም ኣዲኡን ኣይኰነን፣ ነቲ ኣቦኡ ዝሰርሖ ምስሊ በዓል ኣልጊሱ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ክፉ አደ​ረገ፤ ነገር ግን እንደ አባ​ቱና እንደ እናቱ አል​ነ​በ​ረም፤ አባ​ቱም ያሠ​ራ​ውን የበ​ዓ​ልን ምስል አጠፋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ፤ ነገር ግን አባቱ ያሠራውን የበኣልን ሐውልት አርቆአልና እንደ አባቱና እንደ እናቱ አልነበረም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም ኃጢአት በመሥራት እግዚአብሔርን አሳዘነ፤ ይሁን እንጂ እርሱ የአባቱንና የእናቱን የኤልዛቤልን ያኽል መጥፎ ሰው አልነበረም፤ ባዓል ተብሎ የሚጠራውን ባዕድ አምላክ ለማምለክ አባቱ አሠርቶት የነበረውን ምስል አስወገደ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ መና ጎዳ ስንን ኢታ ኦዳ። ሽን ባረ አዉዋነ ባረ ዳይ ኤልዛቤል ኬሻ ኢታ ግደና፤ አያዉ ጎፐ፥ አ አዉ ኦዳ ባኣላ ኤቃ እ ቆሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I Med'ina Godaa sintsan iitaa ootseedda. Shin bare aawuwaanne bare daay Elzzaabeeli keeshshaa iita gidenna; ayaw gooppe, Aa aawuu ootseedda Ba'aala eek'aa I d'ok'olleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi GODAA sinththan ixettida daro iita miish ooththides; he iita oosozikka kase iza aayanne iza aaway ooththida iita oosoza mala gidenna; iza aaway oosisida ba7aale hawulteza diggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ጎዳ ሲንን ኢጼቲዳ ዳሮ ኢታ ሚሽ ኦዴስ፤ ሄ ኢታ ኦሶዚካ ካሴ ኢዛ ኣያኔ ኢዛ ኣዋይ ኦዳ ኢታ ኦሶዛ ማላ ጊዴና፤ ኢዛ ኣዋይ ኦሲሲዳ ባኣሌ ሃዉልቴዛ ዲጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ፥ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ። ሽን ባ አዋነ ባ አየ ኤልዛቤል መላ ኢታ ግደና፤ እያ አዋይ ኦዳ ባኣለ ኤቃ ድግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I, Godaa sinthan iitabaa oothis. Shin ba aawanne ba aaye Elzabeeli mela iita gidenna; iya aaway oothida Ba7aale eeqa diggis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ ክፉ ድርጊት ፈጸመ፤ ክፉ ድርጊቱ ግን አባትና እናቱ እንደ ፈጸሙት ዐይነት አልነበረም፤ አባቱ ያሠራውንም የበኣልን ሐውልት አስወገደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱም ኃጢአት በመሥራት እግዚአብሔርን አሳዘነ፤ ይሁን እንጂ እርሱ የአባቱንና የእናቱን የኤልዛቤልን ያኽል መጥፎ ሰው አልነበረም፤ ባዓል ተብሎ የሚጠራውን ባዕድ አምላክ ለማምለክ አባቱ አሠርቶት የነበረውን ምስል አስወገደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፤ ይኹን እምበር ከም ኣክኣብ ኣቦኡን ከም ኤልዛቤል እኖኡን ኣይኮነን። እኳ ደኣ ነቲ ኣቦኡ ዝገበሮ ሓወልትታት ጣዖት በዓል ኣፍረሶ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፋኣ ገበረ፡ ከም ኣቦኡን ኣዲኡን ግና ኣይኰነን፡ ንሱስ ነቲ ኣቦኡ ዝገበሮ ሓወልቲ በዓል ኣርሐቖ።