2 Kings 3:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንግሆ ንግሆ ተንሲኦም፡ ጸሓይ ኣብ ልዕሊ እቲ ማይ በርሀት፣ ሞኣባውያን ድማ ነቲ ማይ ከም ደም ቀይሑ ረኣይዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ማልደውም ተነሡ፤ ፀሐይም በውኃው ላይ አንጸባረቀ፤ ሞዓባውያንም በፊታቸው ውኃው እንደ ደም ቀልቶ አዩና፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ማልደውም ተነሡ፤ ፀሐይም በውኃው ላይ አንጸባረቀ፥ ሞዓባውያንም በፊታቸው ውኃው እንደ ደም ቀልቶ አዩና። ይህ ደም ነው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በማግስቱም ጠዋት ከእንቅልፋቸው ነቅተው ሲመለከቱ፥ በውሃው ላይ የሚያበራው የፀሐይ ነጸብራቅ እንደ ደም መስሎ ታያቸው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ዎንታ ጉራና ደንድያ ዎደ፥ ሃ ቦላ ዎዳ ጻልቂ ዞኢደ፥ ኡንቱንቶ ሱ ማላቲደ ቤቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu wontta guuraanna denddiyaa wode, haatsaa bolla wod'd'eedda s'alk'k'ii zo"iide, unttunttoo suutsaa malatiide beetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Wonteththa gallas maalado wonttara istti dendishin haaththaa bolla wodhdhida xalqqey xolqides; pinththan diza Mo7aabe derezas ayfen haaththi suuththa mala zo7i beettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዎንቴ ጋላስ ማላዶ ዎንታራ ኢስቲ ዴንዲሺን ሃ ቦላ ዎዳ ጻልቄይ ጾልቂዴስ፤ ፒንን ዲዛ ሞኣቤ ዴሬዛስ ኣይፌን ሃ ሱ ማላ ዞኢ ቤቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ጉራ ደንድያ ዎደ ሃ ቦላ ዎዳ ፃልቀይ ዞእድ፥ ኤንታዉ ሱ ዳንድ በንትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti guura dendiya wode haatha bolla wodhida xalqey zo77idi, entaw suuthu daanidi bentis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በማግስቱም ጧት ማልደው ሲነሡም፣ ፀሓይ በውሃው ላይ ታንጸባርቅ ነበር። ማዶ ላሉት ሞዓባውያንም፣ ውሃው እንደ ደም ቀልቶ ታያቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በማግስቱም ጠዋት ከእንቅልፋቸው ነቅተው ሲመለከቱ፥ በውሃው ላይ የሚያበራው የፀሐይ ነጸብራቅ እንደ ደም መስሎ ታያቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣንጊሆም ምስ ተስኡ፥ ፀሓይ ድማ ኣብቲ ማይ ምስ ኣንፀባረቐት፥ እቶም ሞኣባውያን እቲ ማይ ኣብ መንፅሮም ከም ደም ቀይሑ ረአይዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንግሆ ኣንጊሆም ምስ ተንስኡ፡ ጸሓይ ከኣ ኣብቲ ማይ ምስ ኣንጸብረቐት፡ እቶም ሞኣባውያን እቲ ማይ ምስ ኣብ መንጽሮም ከም ደም ቀዪሑ ረኣይዎ።