2 Kings 3:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ፡ እዚ ደም እዩ፡ ነገስታት ብርግጽ ተቐቲሎም፡ ነንሕድሕዶም ድማ ተሰዓሩ። ሕጂ እምበኣር ሞኣብ፡ ክትዘምት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ይህ የጦር ደም ነው፤ እነ​ዚያ ነገ​ሥ​ታት እርስ በር​ሳ​ቸው ተጋ​ደሉ፤ ባል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ቸ​ው​ንም ገደሉ፤ አሁ​ንም ሞዓብ ሆይ! እን​ግ​ዲህ ወደ ምር​ኮህ ሂድ” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእርግጥ ነገሥታት እርስ በርሳቸው ተዋጉ፥ እርስ በርሳቸውም ተጋደሉ፤ ሞዓብ ሆይ፥ እንግዲህ ወደ ምርኮህ ሂድ አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህም ድምፃቸውን ከፍ አድርገው በመጮኽ “ይህ ነገር ደም ነው! የሦስቱ ጠላቶቻችን ሠራዊቶች እርስ በርሳቸው በመተራረድ ተላልቀዋል! እንግዲህ ሄደን ሰፈራቸውን እንዝረፍ!” ተባባሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና ኡንቱንቱ፥ “በእተ፥ ሀዌ ሱ! ካተቱ ባረንቱ ግዶን እቱ እቱዋና ኦለቲደ፥ ሀይቂ ዉሬድኖ። ሞኣበ አሳዉ፥ አነ ቢደ፥ ኡንቱንታ አቁዋ ቆጭሬቶ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina unttunttu, «Be'ite, hawe suutsaa! Kaatetu barenttu giddon ittuu ittuwaanna olettiide, hayk'k'i wureeddino. Moo'aabe asaw, ane biide, unttuntta ak'uwaa k'oc'ireetto» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas isttas, «Hessi suuththako! Sidhey baynda kawoti ba garsan olettidi issoy issaa shukkida; hessa gishshas Mo7aabe asawu! Di7o shiishshanaas simmite» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኢስታስ፥ «ሄሲ ሱኮ! ሲይ ባይንዳ ካዎቲ ባ ጋርሳን ኦሌቲዲ ኢሶይ ኢሳ ሹኪዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ሞኣቤ ኣሳዉ! ዲኦ ሺሻናስ ሲሚቴ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ፥ “ሀይሳ ሱ በእተ! ካዎት ባንታ ግዶን እሶይ እሱዋራ ኦለትድ፥ ሀይቅ ዉርዶሶና። ሞአበ ብድ፥ አነ ኤንታ ሚፃ ቆጭሮስ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti, “Haysa suuthaa be7ite! Kawoti banta giddon issoy issuwara oletidi, hayqi wuridosona. Moo7abe bidi, ane enta miixaa qociroos” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ፣ “ያ እኮ ደም ነው! ያለ ጥርጥር ነገሥታቱ እርስ በርስ ተዋግተው ተራርደዋል። እንግዲህ ሞዓብ ወደ ምርኮህ ዙር!” ተባባሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም ድምፃቸውን ከፍ አድርገው በመጮኽ “ይህ ነገር ደም ነው! የሦስቱ ጠላቶቻችን ሠራዊቶች እርስ በርሳቸው በመተራረድ ተላልቀዋል! እንግዲህ ሄደን ሰፈራቸውን እንዝረፍ!” ተባባሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ “እዙይ ደም እዩ፤ እቶም ነገስታት ብርግፅ ተዋጊኦም ንስንሳቶም ተቓቲሎም ኣለዉ፤ እምበኣር ሕዚ ንዑናይ ኬድና ንዝመት” ተበሃሃሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ፡ እዚ ደም እዩ፡ እቶም ነገስታት ብርግጽ ተዋጊኦም ነፍሲ ወከፍ ንብጻዩ ቐቲሉ እዩ። እምበኣር ሕጅስ፡ ኣታ ሞኣብ፡ ኪድ ማርኽ፡ በሉ።