2 Kings 4:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳ ድማ ንሰብኣያ ጸዊዓ፡ ናብቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ጐይየ ክምለስ፡ ሓደ ኻብቶም መንእሰያትን ሓደ ኻብ ኣእዱግን ስደደለይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ባልዋንም ጠርታ፥ “ወደ እግዚአብሔር ሰው ዘንድ በፍጥነት እሄዳለሁና አንድ ሎሌና አንድ አህያ ላክልኝ” አለችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ባልዋንም ጠርታ። ወደ እግዚአብሔር ሰው በፍጥነት ደርሼ እመለስ ዘንድ አንድ ሎሌና አንድ አህያ ላክልኝ አለችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ባሏንም ጠርታ “አንድ አገልጋይና አንድ አህያ ላክልኝ፤ ወደ እግዚአብሔር ሰው ዘንድ መሄድ ይገባኛል፤ በተቻለም መጠን ፈጥኜ እመለሳለሁ” አለችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ባረ አስና ጼሳደ፥ “ታን ጾሳ አሳኮ ኤለካ ባደ ያና ማላ፥ ቆማቱዋፐ እቱዋነ ሀረቱዋፐ እቱዋነ ታዉ የዳ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, bare asinaa s'eesaade, «Taani S'oossaa asaakko ellekka baade yaana mala, k'oomatuwaappe ittuwaanne haretuwaappe ittuwaanne taw yedda» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye ba azina xeygada, «Tani Xoossa nabezaakko eeson gakkada simmana gakkanaas issi oosanchchanne issi hare taas yeddarkkii!» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ባ ኣዚና ጼይጋዳ፥ «ታኒ ጾሳ ናቤዛኮ ኤሶን ጋካዳ ሲማና ጋካናስ ኢሲ ኦሳንቻኔ ኢሲ ሃሬ ታስ ዬዳርኪ!» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባ አዝና ፄጋዳ፥ “ታኒ ፆሳ አድያኮ ኤለ ባዳ ያና መላ፥ አይለታፐ እሱዋነ ሀረታፐ እሱዋ ታዉ የዳ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ba azina xeegada, “Taani Xoossa addiyako elle bada yaana mela, aylletape issuwanne haretape issuwa taw yedda” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ባሏን ጠርታ፣ “ወደ እግዚአብሔር ሰው በፍጥነት ደርሼ እንድመለስ አንድ አገልጋይና አንድ አህያ ላክልኝ” አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ባልዋንም ጠርታ “አንድ አገልጋይና አንድ አህያ ላክልኝ፤ ወደ እግዚአብሔር ሰው ዘንድ መሄድ ይገባኛል፤ በተቻለም መጠን ፈጥኜ እመለሳለሁ” አለችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሰብኣያ ፀዊዓ ድማ “ናብቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ብጕያ በፂሐ ኽምለስስ፥ በይዛኻ፥ ሓደ ኻብቶም ኣገልገልትናን ሓንቲ ኣድግን ስደደለይ” በለቶ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሰብኣያ ጸዊዓ ድማ፡ ናብቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ጐይየ ኽምለስሲ፡ በጃኻ፡ ሓደ ኻብቶም ገላውን ሓንቲ ኣድግን ስደደለይ፡ በለቶ።