2 Kings 4:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳ ድማ ንሰብኣያ፡ እንሆ፡ ኵሉ ጊዜ ብጐድና ዚሓልፍ ናይ ኣምላኽ ቅዱስ ሰብ ምዃኑ ኣስተብሂለ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሴትዮዋም ለባልዋ፥ “ይህ በእኛ ዘንድ ሁልጊዜ የሚያልፈው ቅዱስ የእግዚአብሔር ሰው እንደ ሆነ አውቃለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለባልዋም። ይህ በእኛ ዘንድ ሁልጊዜ የሚያልፈው ቅዱስ የእግዚአብሔር ሰው እንደ ሆነ አውቃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሷም ባሏን እንዲህ አለችው፤ “ብዙ ጊዜ ወደ ቤታችን የሚመጣው ይህ ሰው የተቀደሰ የእግዚአብሔር ሰው ስለ መሆኑ እርግጠኛ ነኝ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ ባረ አስና፥ “ሀ ኡባ ዎደ ኑ ማታና አያ ብታኒ ጾሳ አሳ ግድያዋ ታን ኤራይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa bare asinaa, «Ha ubbaa wode nu mataana aad'd'iyaa bitanii S'oossaa asaa gidiyaawaa taani eray.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He maccassaya ba azinaas, «Hayssi ubba wode nu pengera aadhdhi biza addezi geeshshinne Xoossa as gididayssa ta erays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ማጫሳያ ባ ኣዚናስ፥ «ሃይሲ ኡባ ዎዴ ኑ ፔንጌራ ኣ ቢዛ ኣዴዚ ጌሺኔ ጾሳ ኣስ ጊዲዳይሳ ታ ኤራይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ባ አዝናኮ፥ “ሄኮ፥ ኡባ ዎደ ኑ ማታራ አያ አደይ ፆሳ አስ ግደይሳ ታኒ ኤራይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya ba azinaako, “Heko, ubba wode nu matara aadhiya addey Xoossaa asi gideysa taani erayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሴቲቱም ባልዋን እንዲህ አለችው፤ “ይህ አዘውትሮ በደጃችን የሚያልፍ ሰው፣ ቅዱስ የእግዚአብሔር ሰው መሆኑን ዐውቃለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርስዋም ባልዋን እንዲህ አለችው፤ “ብዙ ጊዜ ወደ ቤታችን የሚመጣው ይህ ሰው የተቀደሰ የእግዚአብሔር ሰው ስለ መሆኑ እርግጠኛ ነኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሰብኣያ ኸዓ “እዝ ዅልሻዕ በዙይ ዝሓልፍ ቅዱስ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ምዃኑ ፈሊጠ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሰብኣያ ኸኣ፡ እንሆ፡ እዚ ወርትግ በዚ ዚሐልፍ፡ ንሱ ቅዱስ ናይ ኣምላኽ ሰብ ምዃኑ እፈልጥ ኣሎኹ።