2 Kings 5:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣራማውያን ድማ ብብዝሒ ወጹ፡ ንሓንቲ ባርያ ድማ ካብ ምድሪ እስራኤል ሒዞማ ወሰድዋ። ንሰበይቲ ንእማን ድማ ተጸበየት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከሶርያውያንም ጋር ወደ ሰልፍ በወጣ ጊዜ ከእስራኤል ምድር ታናሽ ብላቴና ሴት ማረከ፤ ለሚስቱም አገልጋይ አደረጋት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከሶርያውያንም አገር አደጋ ጣዮች ወጥተው ነበር፥ ከእስራኤልም ምድር ታናሽ ብላቴና ሴት ማርከው ነበር፤ የንዕማንንም ሚስት ታገለግል ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሶርያውያን በእስራኤላውያን ላይ ወረራ በፈጸሙበት በአንድ ወቅት፥ አንዲት ትንሽ እስራኤላዊት ልጃገረድ ማርከው ወስደው ነበር፤ እርሷም ለንዕማን ሚስት፥ ገረድ ሆና ትኖር ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እት ዎደ ሶርያ ቢታፐ ኦሞድያዋንቱ እስራኤልያ ጋድያ ቤዳዋን፥ እት ጉ ናቶ እስራኤልያፐ ኦሞዴድኖ። ሄ ናታ ንእማና ማቻትዉ ቆማ ግዳዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Itti wode Sooriyaa biittappe omoodiyaawanttu Israa'eeliyaa gadiyaa beeddawaan, itti guutsa naatto Israa'eeliyaappe omoodeeddino. He naatta Ni'imaana mishiratiw k'oomaa gidaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Pangati Aaraameppe kezidi Isra7eele dereppe issi geela7oyo di7i efiin iza Ni7imaassinne machcheys haggazawus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ፓንጋቲ ኣራሜፔ ኬዚዲ ኢስራኤሌ ዴሬፔ ኢሲ ጌላኦዮ ዲኢ ኤፊን ኢዛ ኒኢማኔሲኔ ማቼይስ ሃጋዛዉስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስ ዎደ አራመ ቢታፈ ፓኖት እስራኤለ ቢታ ብድ፥ እስ ማጫ ናአ እስራኤለፐ ድእዶሶና። ሄ ናእያ ንእማነ ማቼስ አይለ ግዳሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issi wode Araame biittafe paannoti Isra7eele biitta bidi, issi macca na7a Isra7eelepe di77idosona. He na7iya Ni7imaane machees aylle gidasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አደጋ ጣዮች ከሶርያ ወጥተው፣ ከእስራኤል ምድር አንዲት ልጃገረድ ማረኩ፤ እርሷም የንዕማንን ሚስት ታገለግላት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሶርያውያን በእስራኤላውያን ላይ ወረራ በፈጸሙበት በአንድ ወቅት፥ አንዲት ትንሽ እስራኤላዊት ልጃገረድ ማርከው ወስደው ነበር፤ እርስዋም ለንዕማን ሚስት፥ ገረድ ሆና ትኖር ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ሃገር ሶርያውያን ሓደጋ ዘውድቑ መፂኦም ነበሩ፤ ካብ ምድሪ እስራኤል ድማ፥ ሓንቲ ንእሽተይ ጓል ማሪኾም ወሲዶም ነበሩ። ንሳ ኸዓ ኣገልጋሊት ሰበይቲ ንእማን ኮይና ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011
ሶርያውያን ድም ሓደጋ ኺወድቁ ወጺኦም ነበሩ፡ ካብ ምድሪ እስራኤል ከኣ ንእሽቶ ጓል ማሪኾም ወሰዱ። ንሳ ድማ ኣብ ቅድሚ ሰበይቲ ንእማን ተገልግል ነበረት።