2 Kings 6:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዙሕ ምግቢ ኣዳለወሎም፡ ምስ በላዑን ምስ ሰተዩን ድማ ሰደዶም፡ ናብ ጐይታኦም ከኣ ከዱ። ጭፍራ ኣራም ድማ ደጊም ናብ ምድሪ እስራኤል ኣይኣተዉን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ብዙም መብል አዘጋጀላቸው፤ በበሉና በጠጡ ጊዜም አሰናበታቸው፤ እነርሱም ወደ ጌታቸው ሄዱ። ከዚያም በኋላ የሶርያውያን አደጋ ጣዮች ዳግመኛ ወደ እስራኤል ሀገር አልመጡም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ብዙም መብል አዘጋጀላቸው፤ በበሉና በጠጡ ጊዜም አሰናበታቸው፥ እነርሱም ወደ ጌታቸው ሄዱ። ከዚያም በኋላ የሶርያ አደጋ ጣዮች ወደ እስራኤል አገር አልመጡም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህም የእስራኤል ንጉሥ ለእነርሱ ታላቅ ግብዣ አደረገላቸው፤ ከበሉና ከጠጡም በኋላ ወደ ሶርያ ንጉሥ መልሶ ላካቸው፤ ከዚያም ጊዜ ጀምሮ ሶርያውያን በእስራኤል ምድር ላይ ወረራ ማድረጋቸውን አቆሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ ካቲ ኡንቱንቶ ባላ ጊግሴዳ። ኡንቱንቱ ሜዳዋፐነ ኡሼዳዋፐነ ጉይያን፥ እ ኡንቱንታ የድና፥ ባረንቱ ጎዳኮ ስሜድኖ። ሄ ዎድያፐ ዶምና፥ ሶረቱ እስራኤላቱ ቦላን ይያዋ አግ ባሼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, Israa'eeliyaa kaatii unttunttoo baalaa giigisseedda. Unttunttu meeddawaappenne usheeddawaappenne guyyiyaan, I unttuntta yeddina, barenttu godaakko simmeeddino. He wodiyaappe doommina, Sooretuu Israa'eelatuu bollan yiyaawaa aggi basheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas gita gibira isttas giigsiin midaappenne uyidaappe guye gede istta godaakko istta moyzi yeddiin bida. Aaraame olanchchati nam7anththo Isra7eele bolla worajjibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ጊታ ጊቢራ ኢስታስ ጊግሲን ሚዳፔኔ ኡዪዳፔ ጉዬ ጌዴ ኢስታ ጎዳኮ ኢስታ ሞይዚ ዬዲን ቢዳ። ኣራሜ ኦላንቻቲ ናምኣን ኢስራኤሌ ቦላ ዎራጂቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ ካዎይ ኤንታዉ ግብራ ጊግስን፥ ኤንቲ ምዳፐነ ኡይዳፐ ጉየ፥ ኤንታ የድን፥ ባንታ ጎዳኮ ስምዶሶና። ሄ ዎደፐ ዶምን፥ አራመት እስራኤለታ ቦላ ደንደይሳ አጋግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, Isra7eele kawoy entaw gibira giigisin, enti midaapenne uyidaape guye, enta yeddin, banta godaako simmidosona. He wodepe doomin, Araameti Isra7eeleta bolla dendeysa aggaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ታላቅ ግብዣ አዘጋጅቶላቸው ከበሉና ከጠጡ በኋላ አሰናብቷቸው ወደ ጌታቸው ሄዱ። የሶርያ አደጋ ጣዮችም የእስራኤልን ምድር ለመውረር ከዚያ በኋላ አልተመለሱም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም የእስራኤል ንጉሥ ለእነርሱ ታላቅ ግብዣ አደረገላቸው፤ ከበሉና ከጠጡም በኋላ ወደ ሶርያ ንጉሥ መልሶ ላካቸው፤ ከዚያም ጊዜ ጀምሮ ሶርያውያን በእስራኤል ምድር ላይ ወረራ ማድረጋቸውን አቆሙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ኸዓ ዓብዪ ምሳሕ ገበረሎም፤ ምስ በልዑን ምስ ሰተዩን ድማ ኣፋነዎም። ናብ ጐይታኦም ከዓ ኸዱ። ድሕሪኡ ሰራዊት ሶርያ ናብ ምድሪ እስራኤል ሓደጋ ኸውድቑ ኣይመፁን።
Amharic Tigrinya 2011
ዓብዪ ምሳሕ ከኣ ገበረሎም፡ ምስ በልዑን ምስ ሰተዩን ድማ፡ ኣሰናበቶም፡ ናብ ጐይታኦም ከኣ ኸዱ። ድሕርቲ ኸኣ እቶም ሓደጋ ዚወድቁ ጭፍራ ሶርያ ናብ ምድሪ እስራኤል ኣይተመልሱን።