2 Kings 8:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሃሳኤል ድማ፡ ግናኸ፡ ባርያኻ ከልቢ፡ እዚ ዓብዪ ነገር ኪገብር ዚደሊ እንታይ እዩ፧ ኤሊሳ ድማ፡ ኣብ ልዕሊ ኣራም ከም እትነግስ እግዚኣብሄር ኣርኣየኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አዛሄልም፥ “ይህን ታላቅ ነገር አደርግ ዘንድ እኔ የሞተ ውሻ አገልጋይህ ምንድን ነኝ?” አለ። ኤልሳዕም፥ “አንተ በሶርያ ላይ ንጉሥ እንድትሆን እግዚአብሔር አሳይቶኛል” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አዛሄልም። ይህን ታላቅ ነገር አደርግ ዘንድ እኔ ውሻ ባሪያህ ምንድር ነኝ? አለ። ኤልሳዕም። አንተ በሶርያ ላይ ንጉሥ እንድትሆን እግዚአብሔር አሳይቶኛል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አዛሄልም “እኔ ለምንም የማልጠቅም ኢምንት ነኝ! ታዲያ ይህን ሁሉ ለማድረግ የሚያስችለውን ኃይል ከቶ ከየት አገኛለሁ?” ሲል ጠየቀ። ኤልሳዕም “አንተ የሶርያ ንጉሥ እንደምትሆን እግዚአብሔር ገልጦልኛል” ሲል መለሰለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀዛኤል ዛሪደ፥ “ታን ነ ቆማይ፥ ፓና ላፋ፥ ሀዋ ማላ ዎልቃማባ ኦናዉ ዋታደ ዳንዳያይታ?” ያጌዳ። ኤልሳእ ዛሪደ፥ “ኔን ሶርያ ቢታን ካተታናዋ ታና መና ጎዳይ በሴዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hazaa'eeli zaariide, «Taani ne k'oomay, patsena laafa, hawaa mala wolk'k'aamabaa ootsanaw waataade danddayayitaa?» yaageedda. Elssaa'i zaariide, «Neeni Sooriyaa biittan kaatetanawaa taana Med'ina Goday besseedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Azaheeleykka, «Tani kana mala qoodettiza ne aylley hessa mala wolqqama ooso ooththanaas waana dandayanee?» gides. Elssa7ikka zaaridi izas, «Neni Aaraame bolla kawotanayssa tana GODAY bessides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣዛሄሌይካ፥ «ታኒ ካና ማላ ቆዴቲዛ ኔ ኣይሌይ ሄሳ ማላ ዎልቃማ ኦሶ ኦናስ ዋና ዳንዳያኔ?» ጊዴስ። ኤልሳኢካ ዛሪዲ ኢዛስ፥ «ኔኒ ኣራሜ ቦላ ካዎታናይሳ ታና ጎዳይ ቤሲዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አዛሄል ዛሪድ፥ “ታኒ ነ አይለይ፥ ፓና ካናይ፥ ሀይሳ መላ ግታባ ዋታዳ ኦናዉ ዳንዳእያና?” ያግስ። ኤልስ ዛሪድ፥ “ኔኒ አራመ ቢታን ካዎታናይሳ ታና ጎዳይ በስስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Azaheeli zaaridi, “Taani ne aylley, pathenna kanay, haysa mela gitaba waatada oothanaw danda7iyana?” yaagis. Elsi zaaridi, “Neeni Araame biittan kawotanaysa tana Goday bessis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አዛሄልም፣ “ለመሆኑ እንደ ውሻ የሚቈጠር አገልጋይህ ይህን ጀብዱ መፈጸም እንዴት ይችላል?” አለ። ኤልሳዕም መልሶ፣ “መቼም አንተ በሶርያ ላይ እንደምትነግሥ እግዚአብሔር አሳይቶኛል” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አዛሄልም “እኔ ለምንም የማልጠቅም ኢምንት ነኝ! ታዲያ ይህን ሁሉ ለማድረግ የሚያስችለውን ኀይል ከቶ ከየት አገኛለሁ?” ሲል ጠየቀ። ኤልሳዕም “አንተ የሶርያ ንጉሥ እንደምትሆን እግዚአብሔር ገልጦልኛል” ሲል መለሰለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣዛሄል ከዓ “እዝ ዅሉ ነገር እዙይ ዝገብርስ ኣነ ሓደ ኸልቢ ዝኾንኩ ባርያኻስ መን ኮይነ እየ?” በሎ። ኤልሳዕ ድማ “ንስኻ ንጉስ ሶርያ ኸም እትኸውን እግዚኣብሄር ኣርኢዩኒ ኣሎ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ሓዛኤል ከኣ፡ እዚ ዓብዪ ነገር እዚ ዝገብርሲ፡ ኣነ ባርያኻ፡ ሓደ ኸልቢ፡ እንታይ እየ በለ። ኤልሳእ ድማ፡ ንስኻ ንጉስ ሶርያ ኸም እትኸውን፡ እግዚኣብሄር ኣርእዩኒ እዩ፡ በለ።