2 Kings 8:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ግና ንይሁዳ ምእንቲ ዳዊት ባርያኡ ኺጠፍኣ ኣይደለየን፣ ከምቲ ንዕኡን ምእንቲ ደቁን ወትሩ ብርሃን ኪህቦም ቃል ዝኣተወሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን ለእርሱና ለልጆቹ በዘመኑ ሁሉ መብራት ይሰጠው ዘንድ ተስፋ እንደ አደረገለት፥ ስለ ባሪያው ስለ ዳዊት እግዚአብሔር ይሁዳን ያጠፋ ዘንድ አልወደደም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን ለእርሱና ለልጆቹ ለዘመኑ ሁሉ መብራት ይሰጠው ዘንድ ተስፋ እንደ ሰጠ፥ ስለ ባሪያው ስለ ዳዊት እግዚአብሔር ይሁዳን ያጠፋ ዘንድ አልወደደም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔር ግን ከዘሩ መንግሥትን እንደማያጠፋ ለአገልጋዩ ለዳዊት ተስፋ ሰጥቶት ስለ ነበር ይሁዳን መደምሰስ አልፈለገም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግዶፐነ ባረ ቆማ ዳዊታ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ይሁዳ ይሳናዉ ኮይቤና፤ ዳዊታ ዘረይ መናዉ ካተታናዉ ጾሳይ ሂዶታ እም ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gidooppenne bare k'oomaa Daawita diraw, Med'ina Goday Yihudaa d'ayssanaw koyyibeenna; Daawita zeretsay med'inaw kaatetanaw S'oossay hidootaa immi wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin GODAY ba aylleza Dawite gishshas giidi Yuhuda dhayssanaas koyibeenna. Gaasoykka Dawitesinne iza zereththas xomppe dhayssontta mala kase hidota immi woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ባ ኣይሌዛ ዳዊቴ ጊሻስ ጊዲ ዩሁዳ ይሳናስ ኮዪቤና። ጋሶይካ ዳዊቴሲኔ ኢዛ ዜሬስ ጾምፔ ይሶንታ ማላ ካሴ ሂዶታ ኢሚ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግዶሽን፥ ባ አይልያ ዳዊታ ግሾ፥ ጎዳይ ይሁዳ ይሳናዉ ኮይቤና፤ ዳዊታ ኮቻይ መርናዉ ካዎታናዉ ደኤይሳ ጎዳይ ኡፋይሳ ቃላ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gidoshin, ba aylliya Dawita gisho, Goday Yihuda dhaysanaw koybeenna; Dawita kochay merinaw kawotanaw de7eysa Goday ufaysa qaala immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይሁን እንጂ ስለ ባሪያው ስለ ዳዊት ሲል፣ እግዚአብሔር ይሁዳን ሊያጠፋ አልፈለገም፤ ምክንያቱም ለዳዊትና ለዘሩ መብራት እንደማያሳጣ ተስፋ ሰጥቶ ነበርና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ግን ከዘሩ መንግሥትን እንደማያጠፋ ለአገልጋዩ ለዳዊት ተስፋ ሰጥቶት ስለ ነበር ይሁዳን መደምሰስ አልፈለገም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ግና፥ ከምቲ ንእኡን ንደቁን ንሓዋሩ መንግስቲ ኽህቦም ዘተስፈዎ፥ ምእንቲ ዳዊት ባርያኡ ኢሉ፥ ንይሁዳ ኸጥፍኣ ኣይደለየን።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ግና፡ ከምቲ ንእኡን ንደቁን ንሓዋሩ መብራህቲ ኺህቦም ዘተስፈዎ፡ ስለ ዳዊት ባርያኡ ኢሉ፡ ንይሁዳ ኼጥፍኦ ኣይፈተወን።