2 Kings 9:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
የሁ ናብ ኣፍ ደገ ምስ ኣተወት ድማ፡ ንጐይታኡ ዝቐተለ ዚምሪዶ ሰላም ነይርዎ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኢዩም ወደ ከተማ በገባ ጊዜ፥ “ጌታውን የገደለ ዘምሪ ሰላም ነውን?” አለችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኢዩም በበሩ ሲገባ። ጌታውን የገደለ ዘምሪ ሆይ፥ ሰላም ነውን? አለችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢዩ የቅጽሩን በር አልፎ ሲገባ “አንተ ዚምሪ! አንተ የጌታህ ገዳይ ደግሞ እዚህ ምን አመጣህ?” ስትል ጮኸችበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኢዩ ፐንግያና ገልሽን፥ “ላ ነ ጎዳ ዎዳ ዝምራ፥ ሀዋ ሳሮ ያድ?” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iyu penggiyaanna gelishin, «Laa ne godaa wod'eedda Zimiraa, hawaa saroo yaad?» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyuy gimbeza kanththi gelidayssa be7ada, «Ne godaa wodhida Zimiree! Ne saros yadii?» ga oychchadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዩይ ጊምቤዛ ካን ጌሊዳይሳ ቤኣዳ፥ «ኔ ጎዳ ዎዳ ዚሚሬ! ኔ ሳሮስ ያዲ?» ጋ ኦይቻዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዩይ ፐንገራ ገልሽን፥ “ላ ነ ጎዳ ዎዳ ዘምራ ሀይሳ ሳሮ ያዲ?” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyyuy pengera gelishin, “La ne godaa wodhida Zemira haysa saro yadii?” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኢዩ የቅጥሩን በር ዐልፎ ሲገባ፣ “ጌታህን የገደልህ አንተ ዘምሪ የመጣኸው በሰላም ነውን?” ስትል ጠየቀችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኢዩ የቅጽሩን በር አልፎ ሲገባ “አንተ ዚምሪ! አንተ የጌታህ ገዳይ ደግሞ እዚህ ምን አመጣህ?” ስትል ጮኸችበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢዩ በቲ ኣፍ ደገ ምስ ኣተወ ድማ “ኣታ ቐታሊ ጐይታኡ ዘምሪ፥ ብደሓን ዲኻ?” በለቶ።
Amharic Tigrinya 2011
የሁ ብደገ ምስ ኣተወ ድማ፡ ኣታ ዚምሪ ቐታል ጐይታኡ፡ ደሓን ዲኻ በለቶ።