2 Samuel 1:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ድሕሪኡ ዳዊት ክዳውንቱ ሒዙ ቀደዶ። እቶም ምስኡ ዝነበሩ ዅሎም ሰባት እውን ከምኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትም ልብሱን ቀደደ፤ ከእርሱም ጋር የነበሩ ሰዎች ሁሉ ልብሳቸውን ቀደዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትና ከእርሱ ጋር የነበሩ ሰዎች ሁሉ ልብሳቸውን ይዘው ቀደዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም ዳዊት ልብሱን ቀደደ፤ ከእርሱም ጋር የነበሩ ሁሉ እንደዚሁ አደረጉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ዳዊተነ ዳዊታ አሳይ ካዮቲደ፥ ባረንቱ ማዩዋ ዳፊደ ፔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Daawitenne Daawita Asay kayyottiide, barenttu mayuwaa dafiide peed'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Dawitinne izara diza asay ubbay bantta may7o daakkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳይ ኡባይ ባንታ ማይኦ ዳኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳዊቲነ ዳዊታ አሳይ ካዮትድ፥ ባንታ ማኡዋ ዳክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dawitinne Dawita asay kayotidi, banta ma7uwa daakidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ዳዊትና አብረውት የነበሩት ሰዎች ሁሉ ልብሳቸውን ቀደዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዳዊትም በሐዘን ልብሱን ቀደደ፤ ከእርሱም ጋር የነበሩ ተከታዮቹ ሁሉ እንደዚሁ አደረጉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ዳዊት ብሓዘን ክዳውንቱ ቐደደ፤ እቶም ምስኡ ዝነበሩ ዅሎም ሰባትውን ከምኡ ገበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ዳዊት፡ ክዳውንቲ ሒዙ ቐደደ፡ እቶም ምስኡ ዝነበሩ ዂሎም ሰባትውን ከምኡ ገበሩ።