2 Samuel 1:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዳዊት ድማ፡ ደምካ ኣብ ርእስኻ ኣሎ፡ በሎ። ኣፍካ ንኣኻ መስኪሩ፡ ንቕቡእ እግዚኣብሄር ቀቲለዮ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትም፥ “እግዚአብሔር የቀባውን እኔ ገድያለሁ ብሎ አፍህ በላይህ መስክሮአልና ደምህ በራስህ ላይ ይሁን” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትም። እግዚአብሔር የቀባውን እኔ ገድያለሁ ብሎ አፍህ በላይህ መስክሮአልና ደምህ በራስህ ላይ ይሁን አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳዊትም፥ “ ‘ጌታ የቀባውን ገድያለሁ’ ስትል የገዛ አፍህ መስክሮብሃልና፥ ደምህ በራስህ ላይ ይሁን” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳዊተ አማሌቅያ፥ “መና ጎዳይ ኦኬዳ ካትያ ታን ዎድ ያጋደ ኔን ነ ዶናን ማርካቴዳ ድራዉ፥ ነ ሱ ጎሚ ኔና ኦይቆ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daawite Amaaleek'iyaa, «Med'inaa Goday okkeedda kaatiyaa taani wod'aad yaagaade neeni ne doonaan markkatteedda diraw, ne suutsaa gomii neena oyk'k'o» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dawitikka Amaaleeqeza, « ‹GODAY tiydayssa tani wodhadis› gaada ne bolla nerkka ne markkattida gishshas ne suuththaa gomey ne bolla gido!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳዊቲካ ኣማሌቄዛ፥ « ‹ጎዳይ ቲይዳይሳ ታኒ ዎዲስ› ጋዳ ኔ ቦላ ኔርካ ኔ ማርካቲዳ ጊሻስ ኔ ሱ ጎሜይ ኔ ቦላ ጊዶ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳዊቲ አማለቃ አድያኮ፥ “ጎዳይ ትይዳ ካዋ ታኒ ዎስ” ያጋዳ “ኔኒ ነ ዶናን ማርካትዳ ግሾ ነ ሱ ጎመይ ነና ኦይኮ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti Amaaleqa addiyako, “Goday tiyida kawa taani wodhas” yaagada “Neeni ne doonan markatida gisho ne suuthaa gomey nena oyko” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዳዊትም፣ “ ‘ እግዚአብሔር የቀባውን ገድያለሁ’ ስትል የገዛ አፍህ መስክሮብሃልና፣ ደምህ በራስህ ላይ ይሁን” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዳዊትም ዐማሌቃዊውን “ይህን ጥፋት በራስህ ላይ ያመጣህ አንተው ራስህ ነህ፤ እግዚአብሔር መርጦ የቀባውን ንጉሥ ገድያለሁ ብለህ በተናገርክ ጊዜ በራስህ ላይ ፈርደሃል” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ ‘ነቲ እግዚኣብሄር ዝቐብኦ ኣነ ቐቲለዮ’ ኢልካ ባዕልኻ ስለ ዝመስከርካ፥ ደምካ ኣብ ርእስኻ እዩ” ድማ በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ዳዊት ድማ፡ ነቲ ቕቡእ እግዚኣብሄር፡ ኣነ ቐቲለዮ፡ ኢላ ኣፍካ መስኪራትልካ እያ እሞ፡ ደምካ ኣብ ርእስኻ እዩ፡ በሎ።