2 Samuel 1:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ሳልሰይቲ መዓልቲ ድማ ሓደ ሰብኣይ ዝተቐደደ ክዳውንቲ ሳኦልን ሓመድን ኣብ ርእሱ ሒዙ ካብቲ ሰፈር ወጸ። ናብ ዳዊት ምስ መጸ ድማ ኣብ ቅድሚ ምድሪ ተደፊኡ ኣኽብሮት ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሦስተኛውም ቀን፥ እነሆ፥ ከሰፈር ከሳኦል ወገን አንድ ሰው ልብሱን ቀድዶ፥ በራሱም ላይ ትቢያ ነስንሶ መጣ፤ ወደ ዳዊትም በመጣ ጊዜ በምድር ላይ ወድቆ ሰገደለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሦስተኛውም ቀን፥ እነሆ፥ ከሳኦል ሰፈር አንድ ሰው ልብሱን ቀድዶ በራሱም ላይ ትቢያ ነስንሶ መጣ፤ ወደ ዳዊትም በመጣ ጊዜ በግምባሩ ተደፍቶ እጅ ነሣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሦስተኛውም ቀን፥ እነሆ፥ የተቀደደ ልብስ የለበሰ፥ በራሱም ላይ ትቢያ የነሰነሰ አንድ ሰው ከሳኦል ሰፈር መጣ። ወደ ዳዊት መጥቶም በግምባሩ በመደፋት እጅ ነሣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዛን ጋላስ እት ብታኒ ካዮ ባረ ማዩዋ ፔደ፥ ባረ ሁጲያን ባና ላሊደ፥ ሳኦላ ሄራፐ ዬዳ። ዳዊተኮ እ ዬዳ ዎደ፥ ሳኣን ግሲደ ጎይኔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Heezzantso gallassi itti bitanii kayyoo bare mayuwaa peed'iide, bare huup'iyaan baana laaliide, Saa'oola heeraappe yeedda. Daawitekko I yeedda wode, sa'aan gisiide goynneedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Heedzdzanththo gallas daakettida may7o may7idi ba hu7e bolla gudulla laallidi issi naateththa naa dayssi Sa7oole gutappe yides. Dawitekko gakkida mala zaqulth zirxxi giidi bonchchos kushe denththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄን ጋላስ ዳኬቲዳ ማይኦ ማይኢዲ ባ ሁኤ ቦላ ጉዱላ ላሊዲ ኢሲ ናቴ ና ዳይሲ ሳኦሌ ጉታፔ ዪዴስ። ዳዊቴኮ ጋኪዳ ማላ ዛቁል ዚርጺ ጊዲ ቦንቾስ ኩሼ ዴንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄን ጋላስ እስ አደይ ባ ማኡዋ ዳክድ፥ ባ ሁጰን ባና ቆልድ፥ ሳኦል ዱንካንዳ ጉታፐ ይስ። እ ዳዊታኮ ይድ ሳአን ጉፋንድ ዝግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Heedzantho gallas issi addey ba ma7uwa daakidi, ba huuphen baana qolidi, Saa7oli dunkaanida gutaape yis. I Dawitako yidi sa7an gufannidi ziggis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሦስተኛውም ቀን የተቀደደ ልብስ የለበሰ፣ በራሱም ላይ ትቢያ የነሰነሰ አንድ ሰው ከሳኦል ሰፈር መጣ። ወደ ዳዊት እንደ ደረሰም፣ ወደ መሬት ለጥ ብሎ በአክብሮት እጅ ነሣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሦስተኛው ቀን አንድ ወጣት ከሳኦል ሰፈር መጣ፤ ልብሱን ቀዶ በራሱ ላይ ትቢያ ነስንሶ ነበር፤ ወደ ዳዊትም ቀርቦ በአክብሮት ወደ መሬት ለጥ ብሎ እጅ ነሣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብታ ሳልሰይቲ መዓልቲ ድማ፥ እንሆ፥ ካብቲ ሳኦል ምስ ሓሻኽሩ ሰፊርዎ ዝነበረ ቦታ፥ ሓደ ሰብኣይ ክዳኑ ብሓዘን ቀዲዱ ሓመድውን ኣብ ርእሱ ነስኒሱ ናብ ዳዊት መፀ፤ ናብ ምድሪ ተደፊኡውን ሰገደ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብታ ሳልሰይቲ መዓልቲ ከኣ ኰነ፡ እንሆ፡ ካብ ሰፈር ሳኦል ሓደ ሰብኣይ ክዳኑ ቐዲዱ ሓመድውን ኣብ ርእሱ ነስኒሱ መጸ። ኰነ ድማ፡ ናብ ዳዊት ምስ መጸ፡ ናብ ምድሪ ተደፊኡ ፍግም በለ።