2 Samuel 1:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሳኦልን ዮናታንን ብህይወቶም ፍቑራትን ደስ ዝብሉን ነበሩ፡ ኣብ ሞቶም ድማ ኣይተፈላለዩን፡ ካብ ንስሪ ይቀላጠፉ፡ ካብ ኣናብስ ይሕይሉ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሳኦ​ልና ዮና​ታን የተ​ወ​ደ​ዱና ያማሩ ነበሩ፤ በሕ​ይ​ወ​ታ​ቸ​ውና በሞ​ታ​ቸው አል​ተ​ለ​ያ​ዩም፤ ከን​ስር ይልቅ ፈጣ​ኖች ነበሩ፤ ከአ​ን​በ​ሳም ይልቅ ብር​ቱ​ዎች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሳኦልና ዮናታን የተዋደዱና የተስማሙ ነበሩ፤ በሕይወታቸውና በሞታቸው አልተለያዩም፤ ከንስር ይልቅ ፈጣኖች ነበሩ፤ ከአንበሳም ይልቅ ብርቱዎች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሳኦልና ዮናታን፥ የተዋደዱና የተስማሙ፤ በሕይወትም ሆነ በሞት ያልተለያዩ፤ ከንስርም ይልቅ የፈጠኑ፥ ከአንበሳም ይልቅ ብርቱዎች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሳኦልነ ዮናታን አሳይ ሲቅያዋንታነ ሎእያዋንታ፤ ባረንቱ ሀይቁዋንካ ባረንቱ ፓጻንካ ሻከትበይክኖ። ኡንቱንቱ አርጋንፐካ አደ ኤሌልያዋንታ፤ ጋሙዋፐካ አደ ምንያዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Saa'oolinne Yoonataani asay siik'iyaawanttanne lo"iyaawantta; barenttu hayk'k'uwankka barenttu pas'ankka shaakettibeykkino. Unttunttu arggantsaappekka aad'd'iide elleelliyaawantta; gaammuwaappekka aad'd'iide minniyaawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Sa7oolinne Yoonataaney shemppora paxa dishe siiqettizaytanne qofan gayttizayta. Hayqqisheka shaakettonttayta; golle kafoppe pilatizayta; gaammofekka minnizayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሳኦሊኔ ዮናታኔይ ሼምፖራ ፓጻ ዲሼ ሲቄቲዛይታኔ ቆፋን ጋይቲዛይታ። ሃይቂሼካ ሻኬቶንታይታ፤ ጎሌ ካፎፔ ፒላቲዛይታ፤ ጋሞፌካ ሚኒዛይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳኦልነ ዮናታን ዶሰተይሳታ፤ ሀይቆንነ ፓፃን ሻከትቦኮና። ኤንቲ አርጋንፈ አድ ኤሶ፤ ጋሞፈ አድ ምኖ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Saa7olinne Yoonataani doseteyisata; hayqoninne paxan shaaketibookona. Enti arganthafe aadhidi eeso; gaammofe aadhidi mino.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሳኦልና ዮናታን በሕይወት እያሉ፣ የሚዋደዱና የሚስማሙ ነበሩ፤ ሲሞቱም አልተለያዩም፤ ከንስርም ይልቅ ፈጣኖች፣ ከአንበሳም ይልቅ ብርቱዎች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ሳኦልና ዮናታን በአስደናቂ ፍቅር ኖሩ፤ በሕይወትም ሆነ በሞት ላለመለያየት ተባበሩ፤ እነርሱም ከንስር የፈጠኑ፥ ከአንበሳም የበረቱ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሳኦልን ዮናታንን ዝፋተዉን ዝተሓባበሩን ነበሩ፤ ኣብ ህይወቶምን፥ ኣብ ሞቶምን ኣይተፈላለዩን፤ ካብ ንስሪ ዝቕልጥፉ፥ ካብ ኣንበሳ ዝሕይሉ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ሳኦልን ዮናታንን ብህይወቶም፡ ፍቑራት ልጉባትን ነበሩ፡ ብሞቶምውን ኣይተፈላለዩን። ካብ ንስሪ ዚቕልጥፉ፡ ካብ ኣንበሳ ዚሕይሉ ነበሩ።