2 Samuel 1:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ዝነገሮ መንእሰይ ድማ፡ ብኣጋጣሚ ኣብ ደብረ ጊልቦኣ ምስ ረኸብኩ፡ እንሆ፡ ሳኦል ኣብ ኲናቱ ተጸጊዑ ነበረ። እንሆ ድማ፡ ሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ኣበርቲዖም ሰጐግዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወሬ​ውን ያመ​ጣ​ለት ጎል​ማ​ሳም አለ፥ “በጌ​ላ​ቡሄ ተራራ ተዋ​ግ​ተው ወደቁ፤ እነ​ሆም፥ ሳኦል በጦሩ ላይ ተኝቶ ነበር፤ ሰረ​ገ​ሎ​ችና ፈረ​ሰ​ኞ​ችም ተከ​ት​ለው ደረ​ሱ​በት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወሬኛውም ጕልማሳ አለ። በድንገት ወደ ጊልቦዓ ተራራ መጣሁ፥ እነሆም፥ ሳኦል ጦሩን ተመርኵዞ ቆሞ ነበር፤ ሰረገሎችና ፈረሰኞችም ተከትለው ደረሱበት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወሬ ነጋሪው ወጣትም እንዲህ አለ፤ “ድንገት ወደ ጊልቦዓ ተራራ ወጥቼ ነበር፤ እዚያም ሳኦል ጦሩን ተመርኩዞ ሳለ፥ ሠረገሎችና ፈረሰኞች ተከትለው ደረሱበት፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዎዳላይ፥ “ካጫዳን ታን ግልቦአ ደርያን ደእሽን፥ ሳኦል ባረ ቶራ ጉፈቲደ ኤቄዳዋ በኣድ፤ ፓራ ጋረቱነ ፓራ አሳቱ ሳኦላኮ ማታቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Wodallay, «kaac'aadan taani Gilbboo'a deriyaan de'ishshin, Saa'ooli bare tooraa guufetiide ek'k'eeddawaa be'aaddi; paraa gaaretuunne paraa asatuu Saa'oolakko matatteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Woreza izas yootida naateththa naazi izas zaaridi, «Toorontta dashe tani pude Gilbo7a zuma bolla kezadis; Sa7ooli heen ba toora bolla zemppi dishin para-gaaretinne toga asay goodereththishe iza bolla gakki wodhdhida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዎሬዛ ኢዛስ ዮቲዳ ናቴ ናዚ ኢዛስ ዛሪዲ፥ «ቶሮንታ ዳሼ ታኒ ፑዴ ጊልቦኣ ዙማ ቦላ ኬዛዲስ፤ ሳኦሊ ሄን ባ ቶራ ቦላ ዜምፒ ዲሺን ፓራ-ጋሬቲኔ ቶጋ ኣሳይ ጎዴሬሼ ኢዛ ቦላ ጋኪ ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፓንይ፥ “ታኒ ግልቦአ ደርያ ቦላ ደእሽን፥ ሳኦል ባ ቶራ ጉፈትድ ኤቅዳይሳ በአስ፤ ፓራ ጋረትነ ፓራ አሳት ሳኦላኮ ማታትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Panthay, “Taani Gilbo7a deriya bolla de7ishin, Saa7oli ba toora guufetidi eqidaysa be7as; para gaaretinne para asati Saa7olako matatidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወሬ ነጋሪው ወጣትም እንዲህ አለ፤ “ድንገት ወደ ጊልቦዓ ተራራ ወጥቼ ነበር፤ እዚያም ሳኦል ጦሩን ተደግፎ ሳለ፣ ሠረገሎችና ፈረሰኞች ተከታትለው ደረሱበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ወጣቱም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “እኔ በጊልቦዓ ተራራ ላይ ነበርኩ፤ ሳኦል ጦሩን ተደግፎ ሳለ የጠላት ሠረገሎችና ፈረሰኞች ወደ እነርሱ ሲጠጉ አየሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ዝነገሮ መንእሰይ ከዓ “ብኣጋጣሚ ናብ እምባ ጊልቦዓ መፃእኹ፤ እንሆ ድማ፥ ሳኦል ኲናቱ ተመርኲሱ ደው ኢሉ ነበረ፤ ሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ከዓ ኣርከብዎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ዝነገሮ መንእሰይ ከኣ በለ፡ ብገርሄይ ናብ ከረን ጌልቦዓ መጻእኩ፡ እንሆ ኸኣ፡ ሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ኣርከብዎ።