2 Samuel 11:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ሓዘን ምስ ተዛዘመ ድማ፡ ዳዊት ልኢኹ ናብ ቤቱ ኣምጽኣ፡ ሰበይቱ ድማ ኰነት ወዲ ድማ ወለደሉ። እቲ ዳዊት ዝገበሮ ግና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ጌጋ እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የልቅሶዋም ወራት ሲፈጸም ዳዊት ልኮ ወደ ቤቱ አስመጣት፤ ሚስትም ሆነችው፤ ወንድ ልጅም ወለደችለት፤ ነገር ግን ዳዊት ያደረገው ነገር ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የልቅሶዋም ወራት ሲፈጸም ዳዊት ልኮ ወደ ቤቱ አስመጣት፥ ሚስትም ሆነችው፥ ወንድ ልጅም ወለደችለት፤ ነገር ግን ዳዊት ያደረገው ነገር ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሐዘኑ ጊዜ ካበቃ በኋላም፥ ዳዊት ልኮ ቤርሳቤህን ወደ ቤቱ አስመጣት፤ ሚስቱ ሆነች፤ ወንድ ልጅም ወለደችለት፤ ነገር ግን ዳዊት የሠራው ሥራ ጌታን አላስደሰተውም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዛ ካዮትያ ዎዲ ፖለቶዋፐ ጉይያን፥ ዳዊተ እዞ ባረ ሶ ኪቲደ አህሴዳ። እዛ አዉ ማቻቶ ግዳዱ፤ ያታደ አዉ አቱማ ናኣ የላዱ። ሽን ዳዊተ ኦዳ ኪታይ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ግዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iza kayyottiyaa wodii polettowaappe guyyiyaan, Daawite izo bare soo kiittiide ahisseedda. Iza aw machchattio gidaaddu; yaataade aw attuma na'aa yelaaddu. Shin Daawite ootseedda kiitay Med'inaa Godaa sintsan iitabaa gideedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kayoteththa wodey aadhdhidaappe guye Dawiti kiitti ehisidi izo baas machcho ekkides; iza Dawites attuma naa yeladus; gido attiin Dawiti ooththida oosoy GODAA ufayssibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዮቴ ዎዴይ ኣዳፔ ጉዬ ዳዊቲ ኪቲ ኤሂሲዲ ኢዞ ባስ ማቾ ኤኪዴስ፤ ኢዛ ዳዊቴስ ኣቱማ ና ዬላዱስ፤ ጊዶ ኣቲን ዳዊቲ ኦዳ ኦሶይ ጎዳ ኡፋይሲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ካዮ ዎ ስምን፥ ዳዊቲ ኪትድ እዮ ባ ሶ ኤህስ። እያ እያዉ ማቾ ግዳዳ አደ ናአ የላሱ። ሽን ዳዊቲ ኦዳ ኦሶይ ኢታ ግድያ ግሾ ጎዳይ ኡፋይትቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya kayo wotha simmin, Dawiti kiittidi iyo ba soo ehis. Iya iyaw macho gidada adde na7a yelasu. Shin Dawiti oothida oosoy iita gidiya gisho Goday ufaytibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሐዘኑ ጊዜ ካበቃ በኋላም፣ ዳዊት ልኮ ቤርሳቤህን ወደ ቤቱ አስመጣት፤ ሚስቱ ሆነች፤ ወንድ ልጅም ወለደችለት፤ ነገር ግን ዳዊት የሠራው ሥራ እግዚአብሔርን አላስደሰተውም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሐዘንዋም ጊዜ ሲፈጸም ዳዊት ሰው ልኮ ወደ ቤተ መንግሥት አስመጣት፤ ለእርሱም ሚስት ሆና ወንድ ልጅ ወለደችለት፤ ነገር ግን ዳዊት ያደረገው ነገር እግዚአብሔርን አሳዘነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መዋእል ሓዘና ምስ ሓለፈ ድማ፥ ዳዊት ልኢኹ ናብ ቤተ መንግስቱ ወሰዳ። ሰበይቱ ኸዓ ኾነት፤ ወዲውን ወለደትሉ። ግና እዝ ዅሉ ዳዊት ዝገበሮ፥ ኣብ እግዚኣብሄር ክፉእ ኮነ።
Amharic Tigrinya 2011
ሓዘና ምስ ሐለፈ ድማ፡ ዳዊት ልኢኹ ናብ ቤቱ ወሰዳ። ሰበይቱ ኸኣ ኰነት፡ ወዲ ድማ ወለደትሉ። እዚ ዳዊት ዝገበሮ ነገር ግና ኣብ እግዚኣብሄር ክፉእ ኰይኑ ተራእየ።