2 Samuel 12:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ፡ እቲ ቘልዓ ብህይወት ከሎ፡ እቲ ሕጻን ብህይወት ምእንቲ ኺነብር፡ ኣምላኽ ኪምሕረኒ ድዩ ኣይምሕረለይን ብምባል፡ ጾመይን በኸኹን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትም፥ “ሕፃኑ ሕያው ሳለ፤ ምናልባት እግዚአብሔር ይምረኝ፥ ሕፃኑም በሕይወት ይኖር እንደ ሆነ ማን ያውቃል? ብዬ ጾምሁ፤ አለቀስሁም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱም። ሕፃኑ ሕያው ሳለ። እግዚአብሔር ይምረኝ፥ ሕፃኑም በሕይወት ይኖር እንደ ሆነ ማን ያውቃል? ብዬ ጾምሁ አለቅሰሁም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም እንዲህ አለ፤ “በእርግጥ ሕፃኑ በሕይወት እያለ፥ ‘ጌታ ይቅር ብሎኝ ሕፃኑን በሕይወት ያኖረው ይሆናል’ ብዬ ጾምሁ፤ አለቀስሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳዊተ ኡንቱንታ፥ “ናአይ ፓጻ ደእሽን ታን ጾማድነ ዬካድ፤ አያዉ ጎፐ፥ ‘ኦን ኤሪ፥ መና ጎዳይ ታና ማርና፥ ናአይ ፓጻነንቶነ’ ያጋደ ቆፓድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daawite unttuntta, «Na'ay pas'a de'ishshin taani s'oomaadinne yeekkaad; ayaw gooppe, ‹Ooni erii, Med'inaa Goday taana maarina, na'ay pas'anenttonne› yaagaade k'oppaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti isttas, «Ee tuma, naazi shemppora paxa diza wode, ‹GODAY taas atto giidi naaza shemppora paxa woththanaakkon gaada xoomadissinne yeekkadis.›
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳዊቲ ኢስታስ፥ «ኤ ቱማ፥ ናዚ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ዎዴ፥ ‹ጎዳይ ታስ ኣቶ ጊዲ ናዛ ሼምፖራ ፓጻ ዎናኮን ጋዳ ጾማዲሲኔ ዬካዲስ።›
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳዊቲ፥ “ናአይ ፓፃ ደእሽን ታኒ ፆማስነ ዬካስ፤ ጎዳይ ታና ማርን፥ ናአይ ፓፃነኮነ” ጋዳ ቆፓስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti, “Na7ay paxa de7ishin taani xoomasinne yeekas; Goday tana maarin, na7ay paxanekonne” gada qopas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም እንዲህ አለ፤ “በርግጥ ሕፃኑ በሕይወት እያለ፣ ‘ እግዚአብሔር ይቅር ብሎኝ ሕፃኑን በሕይወት ያኖረው ይሆናል’ ብዬ ጾምሁ፤ አለቀስሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዳዊትም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “ሕፃኑ በሕይወት ሳለ መጾሜና ማልቀሴ እርግጥ ነው፤ እግዚአብሔር ምሕረት አድርጎልኝ ሕፃኑ እንዳይሞት ያደርግ ይሆናል ብዬ አስቤ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ኸዓ “መን ይፈልጥ እግዚኣብሄር እንተ መሓረኒሞ፥ እቲ ህፃን ድማ እንተ ሓወየ፥ ኢለ ስለ ዝሓሰብኩ፥ እቲ ህፃን ገና ብህይወቱ እንተሎ፥ ፆምኩን በኸኹን።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ኸኣ፡ መን ይፈልጥ እግዚኣብሄር እንተ መሐረኒ፡ እቲ ሕጻን ድማ እንተ ሐወየ፡ ኢለ ነበርኩ እሞ፡ ስለዚ እቲ ሕጻን ገና ብሕይወቱ ኸሎ፡ ጾምኩን በኼኹን።