2 Samuel 12:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብኢድ ነብዪ ናታን ድማ ለኣኸ። ምእንቲ እግዚኣብሄር ኢሉ ድማ የዲድያ ሰመዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደግሞም በነቢዩ በናታን እጅ ልኮ ስሙን ስለ እግዚአብሔር ፍቁረ እግዚአብሔር ብሎ ጠራው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም በነቢዩ በናታን እጅ ልኮ ስሙን ስለ እግዚአብሔር ይዲድያ ብሎ ጠራው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ሕፃኑን ስለ ወደደም ስሙ ይዲድያ ተብሎ እንዲጠራ በነቢዩ በናታን በኩል ቃል ላከ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ናኣ ሲቄዳ ድራዉ፥ ናኣ “ይዲድያ” ጊደ ሱንና ማላ፥ ትምቢትያ ኦድያ ናታና ቦላ ኪቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday na'aa siik'eedda diraw, na'aa «Yidiidiyaa» giide suntsana mala, timbbitiyaa odiyaa Naataana bolla kiitteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY naaza dosida gishshas iza sunththi Yididiya geetetti xeygettana mala nabe Naataane baggara qaala kiittides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ናዛ ዶሲዳ ጊሻስ ኢዛ ሱን ዪዲዲያ ጌቴቲ ጼይጌታና ማላ ናቤ ናታኔ ባጋራ ቃላ ኪቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ናኣ ዶስዳ ግሾ፥ እያ ሱን “ይድድያ” ግድ ሱንና መላ ናብያ ናታና ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday na7aa dosida gisho, iya sunthaa “Yididiya” gidi sunthana mela nabiya Naatana kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ሕፃኑን ስለ ወደደም ስሙ ይዲድያ ተብሎ እንዲጠራ በነቢዩ በናታን በኩል ቃል ላከ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ይዲድያ” የሚል ስም እንዲያወጣለት ነቢዩ ናታንን አዘዘው፤ ይህም “በእግዚአብሔር የተወደደ” ማለት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብነቢይ ናታን ልኢኹ ምእንቲ እግዚኣብሄር፥ ይዲድያ ኢሉ ሰመዮ።
Amharic Tigrinya 2011
ብነብዪ ናታን ልኢኹ ኸኣ ምእንቲ እግዚኣብሄር ኢሉ ስሙ የዲድያ ሰመዮ።