2 Samuel 12:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነዚ ገንሸል እዚ ስለ ዝገበረን ርህራሄ ስለ ዘይነበሮን ድማ፡ ኣርባዕተ ዕጽፊ ይመልሶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህን አድ​ር​ጎ​አ​ልና፥ አላ​ዘ​ነ​ምና ስለ አን​ዲቱ በግ አራት አድ​ርጎ ይመ​ልስ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህን አድርጎአልና፥ አላዘነምና ስለ አንዲቱ በግ አራት ይመልስ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህ ያለውን ነገር በማድረጉና ባለማዘኑም ስለ ግልገሊቱ አራት ዕጥፍ መክፈል አለበት።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ እ ሄ ዶርሳ ማራት ድራዉ ኦይዱ ኩሽያ አደ ጭጋናዉ ኮሼ፤ አያዉ ጎፐ፥ ቃረታ ዪደ እ ሄዋ ኦዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay I he dorssaa maratti diraw oyddu kushiyaa aatsiide c'igganaw koshshee; ayaw gooppe, k'aretaa d'ayiide I hewaa ootseedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi hayssa mala ooso ooththida gishshassinne qadhetay baynda gishshas he laaqqay gishshas oyddu kushe qanxxana bessees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ሃይሳ ማላ ኦሶ ኦዳ ጊሻሲኔ ቃታይ ባይንዳ ጊሻስ ሄ ላቃይ ጊሻስ ኦይዱ ኩሼ ቃንጻና ቤሴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ ቃይ ባይና እ ሄሳ ኦዳ ግሾ፥ ሄ ዶርሳ ማረ ግሾ ኦይዱ ኩሸ ዛራናዉ ኮሼስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi qadhey bayna I hessa oothida gisho, he dorsa mare gisho oyddu kushe zaaranaw koshshees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲህ ያለውን ነገር በማድረጉና ባለ ማዘኑም ስለ በጊቱ አራት ዕጥፍ መክፈል አለበት።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህን የመሰለ የጭካኔ ሥራ በመፈጸሙ ከዚያ ሰው የወሰደበትን አራት እጥፍ አድርጎ መመለስ አለበት” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዝ ነገር እዙይ ስለ ዝገበረን፥ ርህራሀውን ስለ ዘይነበሮን፥ ክንዲ እታ ዝወሰዳ በጊዕ ኣርባዕተ ገይሩ ይኽሓስ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እዚ ነገር እዚ ስለ ዝገበረን፡ ድንጋጽውን ስለ ዘይነበሮን፡ ኣብ ክንዲ እታ ሽበን ኣርባዕተ ገይሩ ይኽሐስ፡ በሎ።