2 Samuel 13:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቤሴሎም ግና ሃዲሙ ናብ ታልማይ ወዲ ኣሚሁድ ንጉስ ጌሹር ከደ። ዳዊት ድማ መዓልታዊ ብዛዕባ ወዱ ይሓዝን ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አቤሴሎም ግን ኰብልሎ ወደ መአክ ሀገር ወደ ጌድሶር ንጉሥ ወደ አሚሁድ ልጅ ወደ ቶልማይዮ ሄደ። ዳዊትም ሁል ጊዜ ለልጁ ያለቅስ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አቤሴሎም ግን ኰብልሎ ወደ ጌሹር ንጉሥ ወደ ዓሚሁድ ልጅ ወደ ተልማይ ሄደ። ዳዊትም ሁልጊዜ ለልጁ ያለቅስ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አቤሴሎም ግን ኰብልሎ የገሹር ንጉሥ ወደ ሆነው ወደ ዓሚሁድ ልጅ ወደ ታልማይ ሄደ፤ ዳዊትም ዘወትር ስለ ልጁ ያለቅስ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አበሴሎም ባቃቲደ፥ አምሁዳ ናኣ ታልማያኮ፥ ጋሹራ ቢታ ካትያኮ ቤዳ፤ ሽን ካቲ ዳዊተ ኡባ ጋላስ ባረ ናአዉ ዬኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Abeseeloomi bak'atiide, Amihuuda na'aa Talmmaayakko, Gashuura biittaa kaatiyaakko beedda; shin Kaatii Daawite ubbaa gallassi bare na'aw yeekkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Abeseloomey gangidi Geeshure kawo Amihuude naa Talimayekko bides; gido attiin Dawiti hayqqida naaza gishshas ubba wode yeekkishe gam7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣቤሴሎሜይ ጋንጊዲ ጌሹሬ ካዎ ኣሚሁዴ ና ታሊማዬኮ ቢዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ዳዊቲ ሃይቂዳ ናዛ ጊሻስ ኡባ ዎዴ ዬኪሼ ጋምኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አበሰሎመይ ባቃትድ፥ ገሹራ ካዎ ግድዳ አምሁዳ ናኣ ታልማያኮ ብስ። ሽን ካዎይ ዳዊቲ ባ ናኣስ ዳሮ ጋላስ ዬክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abeseloomey baqatidi, Geshura kawo gidida Amhuda na7aa Talmayako bis. Shin kawoy Dawiti ba na7aas daro gallas yeekis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አቤሴሎም ኰብልሎ የጌሹር ንጉሥ ወደ ሆነው ወደ ዓሚሁድ ልጅ ወደ ተልማይ ሄደ፤ ነገር ግን ዳዊት ስለ ሞተው ልጁ ዘወትር ያለቅስ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አቤሴሎምም ሸሽቶ የገሹር ንጉሥ ወደ ሆነው ወደ ዓሚሁድ ልጅ ወደ ታልማይ ሄደ፤ በዚያም ሦስት ዓመት ቈየ፤ ዳዊት ስለ ልጁ ስለ አምኖን ሞት ለረዥም ጊዜ በማዘን አለቀሰ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቤሴሎም ግና ሃዲሙ፥ ናብ ታልማይ ወዲ ዓሚሑር ንጉስ ጌሹር ከደ። ዳዊት ከዓ ንወዱ ኣምኖን ኵልሻዕ ይበኽየሉ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቤሰሎም ግና ሀዲሙ ናብ ታልማይ፡ ወዲ ዓሚሑር ንጉስ ጌሹር ከደ። ዳዊት ከኣ ንወዱ ዂሉ መዓልቲ ይሐዝነሉ ነበረ።