2 Samuel 14:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ባርያኻ ዮኣብ ነዚ ዓይነት ኣዘራርባ እዚ ምእንቲ ኺመስል፡ ከምዚ ገበረ። ጐይታይ ድማ ከም ጥበብ መልኣኽ ኣምላኽ፡ ኣብ ምድሪ ዘሎ ዅሉ ኺፈልጥ ለባም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህን ነገር እናገር ዘንድ እንድመጣ ይህን ምክር ያደረገ አገልጋይህ ኢዮአብ ነው። ጌታዬ ግን በዚህ ዓለም የሚደረገውን ሁሉ ታውቅ ዘንድ እንደ መልአከ እግዚአብሔር ጥበብ ጥበበኛ ነህ፤”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ባሪያህ ኢዮአብ የዚህ ነገር መልክ እንዲለወጥ አደረገ፤ ነገር ግን የእግዚአብሔር መልአክ ጠቢብ እንደ ሆነ፥ አንተም ጌታዬ በምድር ላይ ያለውን ነገር ሁሉ ታውቅ ዘንድ ጠቢብ ነህ አለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አገልጋይህ ኢዮአብ ይህን ያደረገውም የነገሩን መልክ ለመለወጥ ሲል ነው፤ ነገር ግን ጌታዬ ያለው ጥበብ የእግዚአብሔርን መልአክ ጥበብ ስለሚመስል፥ በምድሪቱ ላይ የሚሆነውን ነገር ሁሉ ያውቃል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀእ ደእያ ሀኖታ ላማናዉ ነ ቆማይ እዮኣበ ሀዋ ኦዳ። ጾሳ ኪታንቻዉ ደእያ አዳ ኤራ ማላይ ታ ጎዳዉ ደኤ፤ ቢታን ሀንያዋ ኡባባ እ ኤሬዳ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha"i de'iyaa hanotaa laammanaw ne k'oomay Iyoo'aabe hawaa ootseedda. S'oossaa kiitanchchaw de'iyaa aad'd'eeda eraa malay ta godaw de'ee; biittan haniyaawaa ubbabaa I ereedda» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne oosanchcha Iyo7aabey hayssa ooththiday diza hanotaa laammana koyida gishshassa; gido attiin ta godaas Xoossa kiitanchchatas diza aadho erateththi diza gishshas biittay bolla haniza miish ubbaa izi erees» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ኦሳንቻ ኢዮኣቤይ ሃይሳ ኦዳይ ዲዛ ሃኖታ ላማና ኮዪዳ ጊሻሳ፤ ጊዶ ኣቲን ታ ጎዳስ ጾሳ ኪታንቻታስ ዲዛ ኣ ኤራቴ ዲዛ ጊሻስ ቢታይ ቦላ ሃኒዛ ሚሽ ኡባ ኢዚ ኤሬስ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ አይለይ እዮኣብ ሀይሳ ኦዳይ ሀእ ደእያ ሀኖታ ላማናሳ። ካዋዉ፥ ነ ፆሳ ኪታንቾ መላ ጭንጫ ግድያ ግሾ ቢታን ሀንያባ ኡባ ኤራሳ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne aylley Iyo7aabi haysa oothiday ha77i de7iya hanota laammanaasa. Kawaw, new Xoossa kiitancho mela cinca gidiya gisho biittan haniyaba ubbaa eraasa” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አገልጋይህ ኢዮአብ ይህን ያደረገውም ያለውን ሁኔታ ለመለወጥ ሲል ነው፤ ነገር ግን ጌታዬ የእግዚአብሔርን መልአክ ጥበብ የመሰለ ጥበብ ስላለው፣ በምድሪቱ ላይ የሚሆነውን ነገር ሁሉ ያውቃል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱም ይህን ያደረገው ነገሮችን ሁሉ ለማስተካከል በማሰብ ነው፤ ንጉሥ ሆይ! አንተ ግን እንደ እግዚአብሔር መልአክ ጥበበኛ ነህ፤ የሚሆነውንም ነገር ሁሉ ታውቃለህ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣገልጋሊኻ ኢዮኣብ እቲ ነገር ምእንቲ ኽቃናዕ እዙይ ገበረ። ጐይታይ ከዓ ነቲ ኣብ ምድሪ ዝግበር ኵሉ ንምፍላጥ ከም ጥበብ መልኣኽ እግዚኣብሄር ጥበበኛ ኢኻ” ኢላ መለሰትሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ገጽ እዚ ነገር እዚ ምእንቲ ኺልወጥ ጊልያኻ ዮኣብ እዚ ነገር እዚ ገበረ። ጐይታይ ከኣ ነቲ ኣብ ምድሪ ዚግበር ዘበለ ንምፍላጥ ከም ጥበብ መልኣኽ ኣምላኽ ጥበበኛ እዩ።