2 Samuel 14:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እታ ባርያኻ ድማ ክልተ ኣወዳት ነበራ፣ ክልቲኦም ድማ ኣብ መሮር ነንሕድሕዶም ይበኣሱ ነበሩ፣ ዝፈላልዮም እውን ኣይነበረን። እቲ ሓደ ግና ነቲ ሓደ ወቒዑ ቀተሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለእኔም ለአገልጋይህ ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩኝ፤ በሜዳም ተጣሉ፤ የሚገላግላቸውም አልነበረም፤ አንዱም ሌላውን መትቶ ገደለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለእኔም ለባሪያህ ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩኝ፥ በሜዳም ተጣሉ፤ የሚገላግላቸውም አልነበረም፥ አንዱም ሌላውን መትቶ ገደለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔ አገልጋይህ ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩኝ፤ ሜዳ ላይ እርስ በርሳቸው ተጣሉ፤ ገላጋይም ስላልነበረ፥ አንዱ ሌላውን መትቶ ገደለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታዉ ነ ቆማትዉ ላኡ አቱማ ናናይ ደኢኖ። ኡንቱንቱ እቱ እቱዋና ደምባን ዋቴድኖ፤ ኡንቱንታ ሻካናዉ እት አሳይነ ይና፥ እቱ የንኩዋ ሾጪደ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taw ne k'oomatiw laa"u attuma naanay de'iino. Unttunttu ittuu ittuwaanna dembban wad'etteeddino; unttuntta shaakkanaw itti asaynne d'ayina, ittuu yenkkuwaa shoc'iide wod'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Taas ne aylleys nam7u attuma nayti deettes; nam7ati ba garsan issoy issaara demban ooyettida; istta ashechchizay baynda gishshas issoy hankkoyssa shoci wodhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታስ ኔ ኣይሌይስ ናምኡ ኣቱማ ናይቲ ዴቴስ፤ ናምኣቲ ባ ጋርሳን ኢሶይ ኢሳራ ዴምባን ኦዬቲዳ፤ ኢስታ ኣሼቺዛይ ባይንዳ ጊሻስ ኢሶይ ሃንኮይሳ ሾጪ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታዉ ነ አይሌስ ናምኡ አደ ናይት ደኦሶና። ኤንቲ እሶይ እሱዋራ ደንባን ዋትዶሶና፤ ኤንታ ሻካናዉ አስ ይን፥ እሶይ እሱዋ ሾጭድ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taw ne ayllees nam7u adde nayti de7oosona. Enti issoy issuwara denban wadhetidosona; enta shaakanaw asi dhayin, issoy issuwa shocidi wodhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኔ አገልጋይህ ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩኝ፤ ሜዳ ላይ እርስ በርሳቸው ተጣሉ፤ ገላጋይም ስላልነበረ፣ አንዱ ሌላውን መትቶ ገደለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሥ ሆይ! እኔ አገልጋይህ ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩኝ፤ አንድ ቀን ገላጋይ በሌለበት ስፍራ ሁለቱ ልጆቼ እርስ በርሳቸው ተጣሉ፤ አንዱ ሌላውን ገደለው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ ገረድካ ኸዓ ኽልተ ኣወዳት ነበሩኒ፤ ንሳቶም ኣብ ማእኸሎም ኮይኑ ዘገላግሎም ኣብ ዘይብሉ በረኻ ተባኢሶም፥ እቲ ሓደ ነቲ ሓደ ወቒዑ ቐተሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ገረድካ ኸኣ ክልተ ወዲ ነበርኒ፡ ንሳቶም ኣብ ማእከሎም ኰይኑ ዚፈላልዮም ኣብ ዜብሉ መሮር ተበአሱ እሞ፡ እቲ ሓደ ነቲ ሓደ ወቒዑ ቐተሎ።