2 Samuel 15:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቤሰሎም ድማ ንኣሂቶፌል እቲ ጊሎናዊ ኣማኻሪ ዳዊት ካብ ከተማኡ ካብ ጊሎ መስዋእቲ እናሰውአ ለኣኸ። እቲ ሽርሒ ድማ ሓያል እዩ ነይሩ፤ እቲ ህዝቢ ምስ ኣቤሰሎም ብቐጻሊ ይበዝሕ ነበረ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አቤሴሎምም መሥዋዕት በሚሠዋበት ጊዜ የዳዊት አማካሪ ወደ ነበረው ጌሎናዊው አኪጦፌል ወደ ከተማው ጊሎ ላከ። ሴራውም ጽኑ ሆነ፤ ከአቤሴሎምም ጋር ያለው ሕዝብ እጅግ በዛ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አቤሴሎምም የዳዊት መካር የነበረውን የጊሎ ሰው አኪጦፌልን ከከተማው ከጊሎ መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ አስጠራው። ሴራውም ጽኑ ሆነ፤ ከአቤሴሎምም ጋር ያለ ሕዝብ እየበዛ ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አቤሴሎም መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ የዳዊት አማካሪ የሆነው ጊሎአዊው አኪጦፌል ከአገሩ ከጊሎ ወደ እርሱ እንዲመጣ ላከበት፤ ስለዚህ ሤራው ጥንካሬ አገኘ፤ የአቤሴሎምም ተከታዮች ቍጥር እየበዛ ሄደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አበሴሎም ያርሹዋ ያርሺደ፥ ዳዊታ ዞርያ አክጾፌላ ጊሎ ካታማፐ ጼስሴዳ፤ ካትያ ቦላ ደንዴዳ ማቁ ጎቤዳ፤ አበሰሎማ ካልያዋንቱካ ጮራት ጮራት ቤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Abeseeloomi yarshshuwaa yarshshiidde, Daawita zoriyaa Akis'oofeela Giilo katamaappe s'eesisseedda; kaatiyaa bolla denddeedda mak'k'uu goobeedda; Abeselooma kaalliyaawanttukka c'oratti c'oratti beeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Abeseloomey yarshoza shiishshiza wode Dawite zoriza Gilo dere as Akxofeele ba biitta Giloppe izakko yaana mala kiittides; hessa gishshas seerazi minnides; Abeseloome kaallizayta qooday gujetti gujetti bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣቤሴሎሜይ ያርሾዛ ሺሺዛ ዎዴ ዳዊቴ ዞሪዛ ጊሎ ዴሬ ኣስ ኣክጾፌሌ ባ ቢታ ጊሎፔ ኢዛኮ ያና ማላ ኪቲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሴራዚ ሚኒዴስ፤ ኣቤሴሎሜ ካሊዛይታ ቆዳይ ጉጄቲ ጉጄቲ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አበሰሎመይ ያርሾ ያርሽያ ዎደ ዳዊታ ዞርያ አሳፐ እሱዋ አክፆፈላ ግሎ ካታማፐ ፄግስስ። ካዋ ቦላ ደንድዳ ማቆይ ጎብስ፤ አበሰሎመ ካልያ አሳ ታይቦይ ጉጅ ጉጅ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abeseloomey yarsho yarshiya wode Dawita zoriya asaape issuwa Akxoofela Gilo katamaape xeegisis. Kawa bolla dendida maqoy goobis; Abeseloome kaalliya asaa tayboy guji guji bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አቤሴሎም መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ የዳዊት አማካሪ የሆነው ጊሎኣዊው አኪጦፌል ከአገሩ ከጊሎ ወደ እርሱ እንዲመጣ ላከበት፤ ስለዚህ ሤራው ጥንካሬ አገኘ፤ የአቤሴሎምም ተከታዮች ቍጥር እየጨመረ መጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አቤሴሎም መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ ከንጉሥ ዳዊት አማካሪዎች አንዱ የሆነውን አኪጦፌል ተብሎ የሚጠራውን ሰው መልእክተኛ በመላክ ከጊሎ ከተማ አስጠራ፤ በንጉሡ ላይ የተጠነሰሰው ሤራ እየጠነከረ፥ የአቤሴሎምም ተከታዮች ቊጥር እየጨመረ ሄደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቤሴሎም ድማ ነቲ ኣማኻሪ ዳዊት ዝነበረ ንበዓል ጊሎ ኣኪጦፌል ኣብ ከተማ ጊሎ መስዋእቲ ኣብ ዘቕርበሉ ጊዜ ፀውዖ። እቲ ሻራ ኸዓ በርትዐ። እቲ ምስ ኣቤሴሎም ዘሎ ህዝቢ ድማ እናበዝሐ ኸደ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቤሰሎም መስዋእትታት ሕሩድ ኪስውእ ከሎ ድማ፡ ልኢኹ ንኣሒቶፌል ጊሎናዊ፡ ናይ ዳዊት መኻሪ፡ ካብ ከተማኡ፡ ካብ ጊሎ ጸውዖ። እቲ ምምሕሓል ከኣ በርትዔ። እቲ ምስ ኣቤሰሎም ዚኸይድ ዝነበረ ህዝቢ ድማ እናበዝሔ ከደ።