2 Samuel 15:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ድማ ብዘሎ ህዝብን ደድሕሪኡ ወጺኡ ኣብ ርሑቕ ቦታ ተቐመጠ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡና ሕዝቡ ሁሉ በእግር ወጡ፤ በሩቅም ቦታ ቆሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ከእርሱም በኋላ ሕዝቡ ሁሉ ወጡ፥ በቤትሜርሐቅም ቆሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡም እርሱንም ተከትለው ሕዝቡ ሁሉ ወጣ፤ ርቀው ከሄዱ በኋላም በአንዲት ቤት ቆሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ ከስና፥ አሳይ ኡባይ አናና ቤዳ፤ ካታማዉ ዉርሰ ጎልያ ላንቂያን ኤቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii kesina, Asay ubbay aanana beedda; katamaw wurssetsa golliyaa lank'k'iyaan ek'k'eeddinno.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas kawoy kumeththa asaara haakki bidaappe guye heen issison eqqida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ካዎይ ኩሜ ኣሳራ ሃኪ ቢዳፔ ጉዬ ሄን ኢሲሶን ኤቂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ ከይን አሳ ኡባይ እያራ ሃሆን ደእያ እስ ኬ ማታን ኤቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy keyin asa ubbay iyara haahon de7iya issi keetha matan eqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ንጉሡ መላውን ሕዝብ አስከትሎ ወጣ፤ ጥቂት ርቀው ከሄዱ በኋላም በአንዲት ቦታ ቆሙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሡና ተከታዮቹ ሁሉ ከከተማይቱ ወጥተው በሚሄዱበት ጊዜ በከተማይቱ መጨረሻ ላይ በሚገኘው አንድ ቤት አጠገብ ቆሙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንጉስ ወፀ፤ ኵሉ እቲ ህዝቢ ኸዓ ሰዓቦ። ርሕቕ ኢሎም ከዓ ኣብ ሓደ ቦታ ደው በሉ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንጉስ ወጸ፡ ብዘሎ እቲ ህዝቢ ኸኣ ሰዐቦ። ኣብ ቤትመርሓቅ ድማ ደው በሉ።