2 Samuel 15:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቤሴሎም ድማ፡ እንሆ፡ ጕዳያትካ ጽቡቕን ቅኑዕን እዩ፡ በሎ። ካብ ንጉስ ግና ክሰምዓካ ዝተመደበ የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አቤሴሎምም፥ “ነገርህ መልካም ነው፤ ቀላልም ነው፤ ነገር ግን ከንጉሥ ዘንድ የሚሰማህ የለም” ይለው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አቤሴሎምም። ነገርህ እውነትና ቅን ነው፤ ነገር ግን ከንጉሥ ታዝዞ የሚሰማህ የለም ይለው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም አቤሴሎም፥ “ተመልከት! ጉዳይህማ ትክክልና ተገቢም ነው፤ ነገር ግን ከንጉሥ ተወክሎ የሚሰማህ የለም” ይለው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አበሴሎም አ፥ “በአ! ነ የዉ ሎአነ ሱረ፤ ሽን ካትያ ባጋፐ ነዉ ስስያዌ ባዋ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Abeseeloomi Aa, «Be'a! Ne yewuu lo"anne suure; shin kaatiyaa baggappe new sisiyaawe baawa» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Abeseloomey izas, «Be7a! Ne maganazi likkenne bessizaaza; gido attiin kawo wokkaletappe hayssa xeellana asi nees deenna» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኣቤሴሎሜይ ኢዛስ፥ «ቤኣ! ኔ ማጋናዚ ሊኬኔ ቤሲዛዛ፤ ጊዶ ኣቲን ካዎ ዎካሌታፔ ሃይሳ ጼላና ኣሲ ኔስ ዴና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አበሰሎመይ፥ “ሄኮ፥ ነ ኦዳይ ሎኦነ ሱረ፤ ሽን ካዋ ባጋፈ ነና ስአናይ ባዋ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abeseloomey, “Heko, ne oday lo77onne suure; shin kawa baggafe nena si7anay baawa” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም አቤሴሎም፣ “ተመልከት! ጕዳይህማ ትክክልና ተገቢም ነው፤ የትኛው የንጉሥ እንደ ራሴ ነው ታዲያ የሚያይልህ?” ይለዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አቤሴሎም፥ “ተመልከት፤ ሕግ አንተን ይደግፍሃል፤ ነገር ግን በንጉሡ ተወክሎ ጉዳይህን በትክክል የሚያይልህ የለም” ይለዋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቤሴሎም ድማ “ረአ፥ ነገርካስ ፅቡቕን ቅኑዕን ነይሩ፤ ግና ኽንዲ ንጉስ ኮይኑ ኽሰምዐካ ዝተኣዘዘ የለን” ይብሎ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቤሰሎም ድማ፡ ርኤ፡ ነገርካስ ጽቡቕን ቅኑዕን ነይሩ፡ ግናኸ ካብ ንጉስ እተአዘዘ ዚሰምዓካ ደኣ የልቦን፡ ይብሎ ነበረ።