2 Samuel 15:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓደ ሰብ ከኽብሮ ምስ ቀረበ ድማ፡ ኢዱ ዘርጊሑ ሒዙ ሰዓሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰውም እጅ ለመ​ን​ሣት ወደ እርሱ በቀ​ረበ ጊዜ እጁን ዘር​ግቶ አቅፎ ይስ​መው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰውም እጅ ሊነሣው ወደ እርሱ በቀረበ ጊዜ እጁን ዘርግቶ ይይዝና ይስመው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲሁም ማናቸውም ሰው ወደ እርሱ ቀርቦ እጅ በሚነሣው ጊዜ፥ አቤሴሎም እጁን ዘርግቶ ይይዘውና ይስመው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኦንነ አኮ ዪደ አዉ ሆክያ ዎደ፥ አበሴሎም ባረ ኩሽያ የዲደ፥ ሄ ኡራ ኦይቂደ የሬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ooninne aakko yiide aw hokkiyaa wode, Abeseeloomi bare kushiyaa yeddiide, he uraa oyk'k'iide yeree.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessaththoka ay asikka izakko shiiqidi sarokkiza wode Abeseloomey ba kushen idimmi oykkidi yeerees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳካ ኣይ ኣሲካ ኢዛኮ ሺቂዲ ሳሮኪዛ ዎዴ ኣቤሴሎሜይ ባ ኩሼን ኢዲሚ ኦይኪዲ ዬሬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኦንካ እያኮ ይድ እያዉ ዝግያ ዎደ አበሰሎመይ ባ ኩሽያ የድድ ሄ አድያ ኦይክድ ዬሬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Oonika iyako yidi iyaw ziggiya wode Abeseloomey ba kushiya yeddidi he addiya oykidi yeerees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲሁም ማናቸውም ሰው ወደ እርሱ ቀርቦ እጅ በሚነሣው ጊዜ፣ አቤሴሎም እጁን ዘርግቶ ይይዘውና ይስመው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰውየው በፊቱ ለጥ ብሎ እጅ ለመንሣት በሚቀርብበት ጊዜ አቤሴሎም እጁን ዘርግቶ በማቀፍ ይስመዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዝኾነ ሰብ ክሰግደሉ ኢሉ እንተ ቐረቦ ብኢዱ ሒዙ ይስዕሞ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ኰነ ድማ፡ ኪሰግደሉ ኢሉ ንዝቐረቦ ሰብ ኢዱ ዘርጊሑ ሒዙ ይስዕሞ ነበረ።