2 Samuel 16:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ንጉስ ንዚባ፡ እንሆ፡ ናይ መፊቦሸት ዘበለ ዅሉ ናትካ እዩ። ሽዑ ዚባ፡ ጐይታይ፡ ኦ ንጉስ፡ ኣብ ኣዒንትኻ ሞገስ ክረክብ ብትሕትና እልምነካ ኣሎኹ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም ሲባን፥ “እነሆ፥ ለሜምፌቡስቴ የነበረው ሁሉ ለአንተ ይሁን” አለው። ሲባም ሰግዶ፥ “ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ በፊትህ ሞገስን ላግኝ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ሲባን። እነሆ፥ ለሜምፊቦስቴ የነበረው ሁሉ ለአንተ ይሁን አለው። ሲባም። እጅ እነሣለሁ፤ ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ በፊትህ ሞገስ ላግኝ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም ንጉሡ ጺባን፥ “የመፊቦሼት የነበረው ሁሉ ከእንግዲህ ያንተ ነው” አለው። ጺባም፥ “እጅ እነሣለሁ፤ ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፤ በፊትህ ሞገስ ላግኝ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ ጺባ፥ “በአ! ማንፍቦሼታዉ ደእያባይ ኡባይ ሀእ ኔሳ” ያጌዳ። ጺብ፥ “ኤኖ ታ ጎዳዉ ካትያዉ! ታን ቢታን ጉፋናይ፤ ታን ኔና ናሸችያዋ ኦና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii S'iiba, «Be'a! Manfibosheetaw de'iyaabay ubbay ha"i neessa» yaageedda. S'iibi, «Eeno ta godaw kaatiyaw! Taani biittan guufannay; taani neena nashechchiyaawaa ootsana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye kawozi Xiibbas, «Kase Memfebostes dizay ubbay hayssafe guye neessa» gides; Xiibbay, «Daro ashketeththan sinththa guth gufannada ta nees kushe denththana; kawo ta godawu ne sinththan taas ayoteththi beetto» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ካዎዚ ጺባስ፥ «ካሴ ሜምፌቦስቴስ ዲዛይ ኡባይ ሃይሳፌ ጉዬ ኔሳ» ጊዴስ፤ ጺባይ፥ «ዳሮ ኣሽኬቴን ሲን ጉ ጉፋናዳ ታ ኔስ ኩሼ ዴንና፤ ካዎ ታ ጎዳዉ ኔ ሲንን ታስ ኣዮቴ ቤቶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ፥ “መምፕቦስተስ ደእያባ ኡባይ ነዉ ግዶ” ያግስ። ሲብ፥ “አቤት ጎዳዉ፥ ካዋዉ! ታኒ ነ ስንን ቴሞ ደማይስ” ያግድ ቢታን ጉፋንዳ ዝጋይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy, “Mempibostes de7iyaba ubbay new gido” yaagis. Siibi, “Abeeti godaw, kawaw! Taani ne sinthan teemo demmayis” yaagidi biittan gufannida ziggayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ንጉሡ ሲባን፣ “የሜምፊቦስቴ የነበረው ሁሉ ከእንግዲህ ያንተ ነው” አለው። ሲባም፣ “በታላቅ ትሕትና በግንባሬ ተደፍቼ እጅ እነሣለሁ፤ ንጉሥ ጌታዬ ሆይ፤ በፊትህ ሞገስ ላግኝ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሡም ጺባን “የመፊቦሼት የነበረው ንብረት ሁሉ ከእንግዲህ የአንተ ነው” አለው። ጺባም “ንጉሥ ሆይ! እነሆ እኔ አገልጋይህ ነኝ፤ ዘወትር አንተን ደስ የሚያሰኝ ሥራ ለመሥራት እተጋለሁ!” ሲል መለሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ንጉስ ንሲባ “እንሆ፥ ናይ ሜምፊቦስቴ ዝኾነ ዅሉ ንኣኻ እዩ” በሎ። ሲባ ድማ “ኦ ጐይታይ ንጉስ! ኢድ እነስእ ኣለኹ፤ ኣብ ቅድሜኻ ጥራሕ ሞገስ እርከብ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ንጉስ ንጺባ፡ እንሆ፡ ናይ መፊቦሸት ዘበለ ዂሉ ንኣኻ እዩ፡ በሎ። ጺባ ድማ፡ ዎ ጐይታይ ንጉስ፡ ኢድ እነስእ ኣሎኹ፡ ኣብ ቅድሜኻ ደኣ ሞገስ እርከብ፡ በለ።