2 Samuel 18:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ዮኣብ፡ ከምዚ ጌረ ምሳኻትኩም ኣይክጸንሕን ይኽእል እየ። ኣብ ኢዱ ድማ ሰለስተ ፍላጻታት ሒዙ ኣብ ልቢ ኣቤሴሎም ብህይወት ከሎ ኣብታ ኦም ተርፐንታይን ደርበዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኢዮአብም፥ “እኔ ከአንተ ጋር እንዲህ እዘገይ ዘንድ አልችልም” ብሎ ሦስት ጦሮች በእጁ ወሰደ፤ አቤሴሎምም ገና በዛፍ ላይ ተንጠልጥሎ ሕያው ሳለ በልቡ ላይ ተከላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኢዮአብም። እኔ ከአንተ ጋር እንዲህ እዘገይ ዘንድ አልችልም ብሎ ሦስት ጦሮች በእጁ ወሰደ፥ አቤሴሎምም ገና በዛፍ ላይ ተንጠልጥሎ ሕያው ሳለ በልቡ ላይ ተከላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢዮአብም፥ “ከእንግዲህ በዚህ ሁኔታ ከአንተ ጋር ጊዜ ማጥፋት አልችልም” አለው፤ ስለዚህ በእጁ ሦስት ጦር ይዞ ሄደና አቤሴሎም እባሉጥ ዛፉ ላይ ተንጠልጥሎ ገና በሕይወት እያለ ወርውሮ በልቡ ላይ ተከላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዮኣበ አ፥ “ታን ኔናና ሀዋዳን ጋምእከ” ያጌዳ፤ ሄዙ ቶራ ባረ ኩሽያን አኪደ፥ አበሴሎም ዎላን ካቀቲደ ፓጻ ደእያዋ ዎዛና አይፍያን ጫዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iyoo'aabe Aa, «Taani neenana hawaadan gam"ikke» yaageedda; heezzu tooraa bare kushiyan akkiide, Abeseeloomi wolan kak'ettiide pas'a de'iyaawaa wozana ayfiyaan c'addeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyo7aabey addezas, «Hayssafe guye hayssa mala haasayan ta nenara wode wursike» gides; 3 toora ekki biidi Abeseloomey miththa bolla kaqetti dizason buro shemppo kezontta dishin toorata xongidi izas wozina ayfen caddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዮኣቤይ ኣዴዛስ፥ «ሃይሳፌ ጉዬ ሃይሳ ማላ ሃሳያን ታ ኔናራ ዎዴ ዉርሲኬ» ጊዴስ፤ 3 ቶራ ኤኪ ቢዲ ኣቤሴሎሜይ ሚ ቦላ ካቄቲ ዲዛሶን ቡሮ ሼምፖ ኬዞንታ ዲሺን ቶራታ ጾንጊዲ ኢዛስ ዎዚና ኣይፌን ጫዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮኣብ፥ “ታኒ ኔራ ኦደታሸ ዎደ ዉርስከ” ያግድ ሄ ቶራ ኤክድ፥ አበሰሎመይ ዎላ ቦላ ካቀትድ፥ ፓፃ ደእሽን ዎዛና አይፈን ጫድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyo7aabi, “Taani neera odetashe wode wursike” yaagidi heedzu toora ekidi, Abeseloomey wolaa bolla kaqetidi, paxa de7ishin wozana ayfen caddis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኢዮአብም፣ “ከእንግዲህ በዚህ ሁኔታ ከአንተ ጋር ጊዜ ማጥፋት አልችልም” አለው፤ ስለዚህ በእጁ ሦስት ጦር ይዞ ሄደና አቤሴሎም እዛፉ ላይ ተንጠልጥሎ ገና በሕይወት እያለ፣ ወርውሮ በልቡ ላይ ተከላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኢዮአብም “እኔ አሁን ከአንተ ጋር ጊዜ ማባከን አልፈልግም” አለውና ሦስት ጦሮችን ወስዶ አቤሴሎም በወርካው ዛፍ ላይ ተንጠልጥሎ ገና በሕይወት ሳለ በደረቱ ተከለበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ኢዮኣብ፥ ኣቤሴሎም ገና ብህይወቱ ኣብ ጨንፈር ኦም ተንጠልጢሉ እንተሎ ሰለስተ ፍላፃ ወሲዱ ኣብ ልቡ ሸኸለሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ዮኣብ፡ ከምዚ ምሳኻ ኽድንጒ ኣይደልን፡ በለ። ሰለስተ መዝረቕ ኣብ ኢዱ ወሲዱ ድማ፡ ንሱ ገና ብህይወቱ ኣብ ድዋ ተልተል ኢሉ ከሎ፡ ናብ ልቢ ኣቤሰሎም ሸኸተን።