2 Samuel 18:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዮኣብ ድማ፡ ሎሚ መልእኽቲ ኣይተምጽእን ኢኻ፡ ካልእ መዓልቲ ግና መልእኽቲ ከተምጽእ ኢኻ፡ በሎ። ሎሚ ግና ዋላ ሓንቲ መልእኽቲ ኣይተምጽኡን ኢኹም፣ ምኽንያቱ ወዲ ንጉስ ሞይቱ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኢዮአብም፥ “አንተ በዚች ቀን የምሥራች የምትናገር ሰው አይደለህም፤ ወሬውን በሌላ ቀን ትናገራለህ፤ በዚች ቀን ግን የንጉሡ ልጅ እንደ ሞተ ወሬ አትናገርም” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኢዮአብም። በሌላ ቀን እንጂ ዛሬ ወሬ አትናገርም፤ የንጉሥ ልጅ ሞቶአልና ዛሬ ወሬ አትናገርም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢዮአብም፥ “ዛሬ የምሥራቹን ወሬ የምትወስድለት አንተ አይደለህም፤ የንጉሡ ልጅ ስለ ሞተ፥ ዛሬ ሳይሆን የምሥራቹን ሌላ ጊዜ ታደርስለታለህ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዮኣበ አህማኣጻ፥ “ቱይት! ሀቼ ኔን ምሽራቹዋ ኦድያ ጋላሳ ግደና፤ ሀራ ጋላስ ኦዳናዉ ዳንዳያሳ። ካትያ ናአይ ሀቼ ሀይቄዳ ድራዉ፥ ኔን ሀቼ ኦዳናዉ ኮሸና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iyoo'aabe Ahima'aas'a, «tuytti! Hachche neeni mishiraachchuwaa odiyaa gallassaa gidenna; hara gallassi odanaw danddayaasa. Kaatiyaa na'ay hachche hayk'k'eedda diraw, neeni hachche odanaw koshshenna» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyo7aabey, «Hach mishiraachcho qaala efanay nena gidakka; kawoza nay hayqqida gishshas hach gidontta hara gallas efandasa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዮኣቤይ፥ «ሃች ሚሺራቾ ቃላ ኤፋናይ ኔና ጊዳካ፤ ካዎዛ ናይ ሃይቂዳ ጊሻስ ሃች ጊዶንታ ሃራ ጋላስ ኤፋንዳሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮኣብ፥ “አካይ! ሀች ኔኒ ምሽራቾ ኦድያ ጋላስ ግደና፤ ሀራ ጋላስ ኦዳናዉ ዳንዳኣሳ። ካዋ ናአይ ሀይቅዳ ግሾ ሀች ኦዳናዉ ኮሸና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyo7aabi, “Akay! Hachi neeni mishiraacho odiya gallas gidenna; hara gallas odanaw danda7aasa. Kawa na7ay hayqida gisho hachi odanaw koshshenna” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኢዮአብም፣ “ዛሬ የምሥራቹን ወሬ የምትወስድለት አንተ አይደለህም፤ የንጉሡ ልጅ ስለ ሞተ፣ ዛሬ ሳይሆን፣ የምሥራቹን ሌላ ጊዜ ታደርስለታለህ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኢዮአብም “አይሆንም፤ ዛሬ አንተ ይዘኸው የምትሄድ ምንም ዐይነት መልካም ወሬ የለም፤ ምናልባት ሌላ ቀን ይህን ልታደርግ ትችላለህ፤ ዛሬ ግን የንጉሡ ልጅ ስለ ሞተ ይህን ባታደርግ ይሻላል” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢዮኣብ ከዓ “ሎሚ መዓልቲ፥ ብስራት እትነግር ንስኻ ኣይኮንካን፤ ንስኻ ብኻልእ መዓልቲ ኢኻ ብስራት እትነግር። ወዲ ንጉስ ሞይቱ ስለ ዘሎ፥ በዛ መዓልቲ እዚኣ ንስኻ ብስራት ኣይትነግርን ኢኻ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ዮኣብ ከኣ፡ ንስኻ ሎሚ መዓልቲ ብስራት እትነግር ሰብ ኣይትኸውንን ኢኻ፡ ብኻልእ ደመዓልቲ ደኣ ተበስር፡ ወዲ ንጉስ ሞይቱ እዩ እሞ፡ በዛ መዓልቲ እዚኣስ ኣይተበስርን ኢኻ፡ በሎ።