2 Samuel 19:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ኪቕበሎ ናብ የሩሳሌም ምስ በጽሐ ድማ፡ እቲ ንጉስ፡ መፊቦሸት፡ ስለምንታይ ምሳይ ዘይከድካ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዚህም በኋላ ንጉሡን ሊቀበለው ከኢየሩሳሌም በመጣ ጊዜ ንጉሡ፥ “ሜምፌቡስቴ፥ ከእኔ ጋር ስለምን አልወጣህም?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ሊቀበለው ከኢየሩሳሌም በመጣ ጊዜ ንጉሡ። ሜምፊቦስቴ ሆይ፥ ከእኔ ጋር ስለ ምን አልወጣህም? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሳኦል ልጅ መፊቦሼትም ንጉሡን ለመቀበል ወረደ። ንጉሡ ከተሰደደበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ተመለሰበት ዕለት ድረስ ለእግሩ መጫሚያ አላደረገም፤ ጢሙን አልተላጨም፤ ልብሱንም አላጠበም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ማንፍቦሼተ ካትያና ጋከታናዉ የሩሳላመፐ ዬዳ ዎደ፥ ካቲ አ፥ “ማንፍቦሼታ፥ ኔን ታናና አያዉ ባበይኪ?” ያጊደ ኦቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Manfibosheete kaatiyaanna gaketanaw Yerusalameppe yeedda wode, kaatii Aa, «Manfibosheetaa, neeni taananna ayaw babeykkii?» yaagiide oochcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi kawoza mokkanaas Yerusalaameppe yiin kawozi iza, «Memfeboste, ne tanara aazas bontta aggadii?» gi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ካዎዛ ሞካናስ ዬሩሳላሜፔ ዪን ካዎዚ ኢዛ፥ «ሜምፌቦስቴ፥ ኔ ታናራ ኣዛስ ቦንታ ኣጋዲ?» ጊ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
መምፕቦስተይ ካዉዋራ ጋሄታናዉ የሩሳላመፐ ይዳ ዎደ ካዎይ፥ “መምፕቦስተ፥ ኔኒ ታራ አይስ ባብኪ?” ያግድ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Mempibostey kawuwara gahetanaw Yerusalaamepe yida wode kawoy, “Mempiboste, neeni taara ayis babikii?” yaagidi oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም ንጉሡን ለመቀበል ከኢየሩሳሌም በመጣ ጊዜ ንጉሡ፣ “ሜምፊቦስቴ፣ አብረኸኝ ያልሄድኸው ለምንድን ነው?” ሲል ጠየቀው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
መፊቦሼት ከኢየሩሳሌም ተነሥቶ ንጉሡን በሚቀበልበት ስፍራ በደረሰ ጊዜ ንጉሡ “መፊቦሼት ሆይ፥ ስለምን ከእኔ ጋር ሳትሄድ ቀረህ?” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንንጉስ ክቕበሎ ኻብ ኢየሩሳሌም ምስ ወፀ ኸዓ፥ ንጉስ፦ “ኣታ ሜምፊቦስቴ፥ ስለ ምንታይ ምሳይ ዘይኸድካ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንንጉስ ኪቕበሎ ናብ የሩሳሌም ምስ መጸ ኸኣ፡ ንጉስ፡ ኣታ መፊቦሽት፡ ስለምንታይ ምሳይ ዘይከድካ በሎ።