2 Samuel 19:38 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እቲ ንጉስ፡ ኪምሃም ምሳይ ክሰግር እዩ፡ ኣነ ድማ ጽቡቕ ክገብረልኩም እየ። ካባይ ዝለመንኩምኒ ዘበለ ድማ ክገብረልኩም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉ​ሡም፥ “ከመ​ዓም ከእኔ ጋር ይሻ​ገር፤ በፊቴ ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኘ​ኝ​ንም አደ​ር​ግ​ለ​ታ​ለሁ፤ አን​ተም ከእኔ የም​ት​ሻ​ውን ነገር ሁሉ አደ​ር​ግ​ል​ሃ​ለሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም። ከመዓም ከእኔ ጋር ይለፍ፥ ደስ የሚያሰኝህንም አደርግለታለሁ፤ አንተም ከእኔ የምትሻውን ሁሉ አደርግልሃለሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በገዛ ከተማዬ ሞቼ በአባቴና በእናቴ መቃብር አጠገብ እንድቀበር፥ እባክህ፥ አገልጋይህን አሰናብተውና ይመለስ፤ ነገር ግን አገልጋይህ ኪምሃም እነሆ፤ ከጌታዬ ከንጉሡ ጋር ይሻገር፤ ደስ ያለህንም ነገር አድርግለት።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ፥ “ክምሃም ታናና ፕኖ፤ ኔና ናሸችያዋ ታን አዉ ኦና። ቃይ ኔን ታና ኦችያዋ አያነ ታን ነዉ ኦና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii, «Kimihaami taananna pinno; neena nashechchiyaawaa taani aw ootsana. K'ay neeni taana oochchiyaawaa ayaanne taani new ootsana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawozikka, «Keme7aamey tanara pinnana; nena ufayssiza miish ubbaa ta izas ooththana; ne taappe koyza ay miishshika ta nees ooththana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎዚካ፥ «ኬሜኣሜይ ታናራ ፒናና፤ ኔና ኡፋይሲዛ ሚሽ ኡባ ታ ኢዛስ ኦና፤ ኔ ታፔ ኮይዛ ኣይ ሚሺካ ታ ኔስ ኦና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ፥ “ክምሃም ታራ ፕኖ፤ ነና ኡፋይስያባ ታኒ እያዉ ኦና። ቃስ ኔኒ ታና ኦይችያባ አይባ ግድኮካ ታኒ ነዉ ኦና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy, “Kimihaami taara pinno; nena ufaysiyabaa taani iyaw oothana. Qassi neeni tana oychiyaba ayba gidikoka taani new oothana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሡም፣ “ከመዓም ከእኔ ጋር ይሻገራል፤ አንተን ደስ የሚያሰኝህንም ሁሉ አደርግለታለሁ፤ ከእኔ የምትፈልገውን ማናቸውንም ነገር ለአንተም አደርግልሃለሁ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሡም “እርሱን ይዤ እሄዳለሁ፤ እንዳደርግለት የምትፈልገውንም ሁሉ አደርግለታለሁ፤ ለአንተም ቢሆን የምትጠይቀውን ሁሉ እፈጽማለሁ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንጉስ ከዓ “እምበኣር ከመዓም ምሳይ ይሳገር፤ ንኣኻ ደስ ዘብለካ ድማ ኽገብረሉ እየ፤ ንኣኻውን ኵሉ ኻባይ እትደልዮ ኽገብረልካ እየ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንጉስ ከኣ፡ እምብኣርሲ ኪምሃም ምሳይ ይሳገር፡ ንእኡ ድማ ባህ ዜብለካ ኽገብረሉ እየ፡ ንኣኻውን ካባይ እትደልዮ ዘበለ ዂሉ ኽገብረልካ እየ፡ በለ።