2 Samuel 2:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነፍሲ ወከፎም ድማ ብጻዩ ብርእሱ ሒዞም ሰይፉ ኣብ ጐድኑ ደርበዮም። ስለዚ ብሓባር ወደቑ። ስለዚ እታ ስፍራ ኣብ ጊብዖን ዘላ ሄልቃት ሓሱሪም ተባህለት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሁሉም እያ​ን​ዳ​ንዱ የወ​ደ​ረ​ኛ​ውን ራስ በእጁ ያዘ፤ ሰይ​ፉ​ንም በወ​ደ​ረ​ኛው ጐን ሻጠ፤ ተያ​ይ​ዘ​ውም ወደቁ። የዚ​ያም ስፍራ ስም “በገ​ባ​ዖን የሸ​መቁ ሰዎች ድርሻ” ተብሎ ተጠራ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሁሉም እያንዳንዱ የወደረኛውን ራስ ያዘ፥ ሰይፉንም በወደረኛው ጎን ሻጠ፥ ተያይዘውም ወደቁ። የዚያም ስፍራ ስም የስለታም ሰይፍ እርሻ ተብሎ ተጠራ፥ እርሱም በገባዖን ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም እያንዳንዱ ሰው የባለጋራውን ራስ ያዘ፥ ሰይፉንም በጐኑ ሻጠ፥ ተያይዘውም ወደቁ። ስለዚህም በገባዖን የሚገኘው ያ ስፍራ “የስለታም ሰይፍ ምድር” ተባለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እቱ እቱዋ ሁጲያ ኦይቂደ፥ ባረ ኦይቄዳዋ ምይያን ምይያን ማሻ ድርግንደ፥ እትፐ ሀይቄድኖ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ጋባኦናን ደእያ ሄ ሳአይ ሄልካት-ሀዙርም (ማሻ ጋድያ) ጌተቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ittuu ittuwaa huup'iyaa oyk'k'iide, bare oyk'k'eeddawaa miyiyaan miyiyaan mashshaa dirggintsiide, ittippe hayk'k'eeddino; hewaa diraw, Gabaa'oonan de'iyaa he sa'ay Helkkat-Hazurim (Mashshaa Gadiyaa) geetettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye issoy issoy ba morkke hu7e oykkidi mashshan millera caddishe issife oyketti kundida. Hessa gishshas Geba7oonen diza he biittazi, «Mashsha biitta» geetettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኢሶይ ኢሶይ ባ ሞርኬ ሁኤ ኦይኪዲ ማሻን ሚሌራ ጫዲሼ ኢሲፌ ኦይኬቲ ኩንዲዳ። ሄሳ ጊሻስ ጌባኦኔን ዲዛ ሄ ቢታዚ፥ «ማሻ ቢታ» ጌቴቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እሶይ እሶይ ባ ሞርክያ ሁጵያ ኦይክድ፥ ማሻን ምየን ጫድስ፤ ሄሳዳ ሀንድ ላታማነ ኦይዳይ ሀይቅዶሶና። ሄሳ ግሾ ጋባኦናን ደእያ ሄ በሳይ ማሻ ቢታ ጌተትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issoy issoy ba morkiya huuphiya oykidi, mashshan miyen caddis; hessada hannidi laatamanne oydday hayqidosona. Hessa gisho Gaba7oonan de7iya he bessay Mashsha biitta geetetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም እያንዳንዱ ሰው የባለጋራውን ራስ በመያዝ ሰይፉን በጐኑ እየሻጠበት ተያይዘው ወደቁ። ስለዚህም በገባዖን የሚገኘው ያ ቦታ “የሰይፍ ምድር” ተባለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እያንዳንዱ ሰው የባለጋራውን ራስ ይዞ ሰይፉን በጐኑ ሻጠበት፤ በዚህ ዐይነት ኻያ አራቱም ሰዎች በአንድነት ወድቀው ሞቱ፤ ስለዚህም በገባዖን የሚገኘው ያ ስፍራ “የሰይፍ ምድር” ተብሎ ተጠራ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነፍሲ ወከፍ ርእሲ መጋጥምቱ ኣፅኒዑ ሒዙ ሰይፊ ኣብ ጐድኒ መጋጥምቱ ሸኸለ፤ ተተሓሒዞም ከዓ ብሓደ ወደቑ። ስለዙይ እታ ቦታ ግራት ስሕለታም ሰይፊ ተብሃለት። ንሳ ድማ ኣብ ገባዖን ትርከብ።
Amharic Tigrinya 2011
ነፍሲ ወከፍ ርእሲ ብጻዩ ኣጽኒዑ ሒዙ ሴፉ ኣብ ጐድኒ ብጻዩ ሸከተ፡ ተተሓሒዞም ከኣ ብሃደ ወደቑ። ስለዚ እታ ቦታ ሔልቃትሃሪጹም ተባህለት፡ ንሳ ኣብ ጊብዖን እያ ዘላ።