2 Samuel 2:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብኔር ድማ ከም ብሓድሽ ንኣሳሄል፡ ካብ ምስጓግኒ ርሓቕ፡ በሎ። ስለምንታይ ናብ መሬት ክሃርመካ ኣለኒ? ከመይ ደኣ ገጸይ ኣብ ቅድሚ ዮኣብ ሓውካ ክሕሎ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አበ​ኔ​ርም አሣ​ሄ​ልን፥ “ከም​ድር ጋር እን​ዳ​ላ​ጣ​ብ​ቅህ እኔን ከማ​ሳ​ደድ ፈቀቅ በል፤ ወደ ወን​ድ​ምህ ወደ ኢዮ​አብ ፊቴን አቅ​ንቼ አይ ዘንድ እን​ዴት ይቻ​ለ​ኛል? እን​ደ​ዚህ አይ​ሆ​ን​ምና ወደ ወን​ድ​ምህ ወደ ኢዮ​አብ ተመ​ለስ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አበኔርም አሣሄልን። ከምድር ጋር እንዳላጣብቅህ እኔን ከማሳደድ ፈቀቅ በል፤ ወደ ወንድምህ ወደ ኢዮአብ ፊቴን አቅኝቼ አይ ዘንድ እንዴት ይቻለኛል? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንደገናም አበኔር፥ “እኔን ማሳደድህን ተው! እኔስ ስለምን ከመሬት ጋር ላጣብቅህ? ከዚያስ የወንድምህን የኢዮአብን ፊት እንዴት ብዬ አያለሁ?” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይካ አባኔር አሳሄላ፥ “ታን ኔና አያዉ ዎኦ? ታና የደርስያዋ አጋ! ኔና ዎደ፥ ታን ነ እሻ እዮኣባ ዴሙዋ ዎታደ ጼላኔ?” ያጊደ ሴሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'aykka Abaneeri Asaaheela, «Taani neena ayaw wod'oo? taana yederssiyaawaa agga! Neena wod'aade, taani ne ishaa Iyoo'aaba deemuwaa wootaade s'eellanee?» yaagiide seereedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka Abineeri izas, «Ne ta geedo kaalettizayssa aggiko nees lo7o; tani nena ays biittara oyseththoo? Histtida tani ne isha Iyo7aabe ayfeso dhoqqu gaada wostta xeelloo?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ኣቢኔሪ ኢዛስ፥ «ኔ ታ ጌዶ ካሌቲዛይሳ ኣጊኮ ኔስ ሎኦ፤ ታኒ ኔና ኣይስ ቢታራ ኦይሴ? ሂስቲዳ ታኒ ኔ ኢሻ ኢዮኣቤ ኣይፌሶ ቁ ጋዳ ዎስታ ጼሎ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስካ አበኔር፥ “ታኒ ነና ሳአራ ጋዳ ኦይና ደእሽን፥ ታና የደይሳ አጋ! ነና ዎዳ ታኒ ነ እሻ እዮኣባ ሶምኡዋ ዋታዳ ፄላኔ?” ያግድ ዋስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassika Abeneeri, “Taani nena sa7ara gathada oythonna de7ishin, tana yedetheysa agga! Nena wodhada taani ne ishaa Iyo7aaba som7uwa waatada xeellanee?” yaagidi waassis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንደ ገናም አበኔር፣ “እኔን መከታተል ብትተው ይሻልሃል፤ እኔስ ለምን ከመሬት ጋር ላጣብቅህ? ከዚያስ የወንድምህን የኢዮአብን ፊት ቀና ብዬ እንዴት አያለሁ?” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንደገናም አበኔር “እኔን ማሳደድህን ተው! ለምን እንድገድልህ ትገፋፋኛለህ? አንተንስ ብገድል የወንድምህን የኢዮአብን ፊት እንዴት ማየት እችላለሁ?” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣበኔር ድማ መሊሱ ንኣሳሄል “ኣግልስ! ምስ ምድሪ ከየጣብቐካስ ኣይትስዓበኒ። ደሓርከ ኸመይ ገይረ ገፅ ሓውካ ኢዮኣብ ክርኢ እየ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብኔር ድማ ከም ብሓድሽ ንዓሳሄል፡ ካብ ምስዓበይ ኣግልስ፡ ስለምንታይ ናብ ምድሪ ዘጣብቐካ∶: ደሓርከ ኸመይ ገይረ ገጸይ ናብ ሃውካ ዮኣብ ከልዕል እየ∶: በሎ።