2 Samuel 2:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብኔር ድማ ንዮኣብ ጸዊዑ፡ ሰይፊ ንዘለኣለምዶ ኪጠፍእ እዩ፧ ኣብ መወዳእታ ምረት ከም ዝኸውን ኣይትፈልጥን ዲኻ? ህዝቢ ካብ ምስዓብ ኣሕዋቱ ክምለስ ቅድሚ ምእዛዝካ ክሳብ መዓስ እዩ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አበኔርም ኢዮአብን ጠርቶ እንዲህ አለው፥ “ሰይፍ ለድል የምታጠፋ አይደለምን? ፍጻሜዋስ መራራ እንደ ሆነ አታውቅምን? ሕዝቡ ወንድሞቻቸውን ከማሳደድ ይመለሱ ዘንድ ሕዝቡን የማትናገር እስከ መቼ ነው?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አበኔርም ወደ ኢዮአብ ጮኸ። ሰይፍ በውኑ እስከ ዘላለም ያጠፋልን? ፍጻሜውሳ መራራ እንደ ሆነ አታውቅምን? ሕዝቡ ወንድሞቻቸውን ከማሳደድ ይመለሱ ዘንድ ሕዝቡን የማትናገር እስከ መቼ ነው? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አበኔር ኢዮአብን ጠርቶ፥ “ሰይፍ በውኑ እስከ ዘለዓለም ያጠፋልን? ፍጻሜውሳ መራራ እንደሆነ አታውቅምን? ሰዎችህ ወንድሞቻቸውን ከማሳደድ እንዲገቱ ትእዛዝ የማትሰጣቸውስ እስከ መቼ ነው?” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን አባኔር እዮኣባ ጼሲደ፥ “መናዉ ኦለቲደ ደአኔየ? ሀዋ ዉርሰይ ጫሞ ግዳናዋ ኔን ኤርኪ? ነ አሳቱዋ፥ ‘ህንተ እሻቱዋ የደርስያዋ አግተ’ ጌናን አዉደ ጋይ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan Abaneeri Iyoo'aaba s'eesiide, «Med'inaw olettiide de'aneeyye? Hawaa wurssetsay c'amo gidanawaa neeni erikkii? Ne asatuwaa, ‹Hintte ishatuwaa yederssiyaawaa aggite› geenan awude gatsay?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Abineeri Iyo7aabe xeygidi, «Nuni mernaas ola olettishe daanee? Izas wurseththa gatey camo gididayssa ne waanada erontta aggadii? Ne asay ba ishata gooddizayssa aggana mala ne isttas azazo immonttay awude gakkanaassee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣቢኔሪ ኢዮኣቤ ጼይጊዲ፥ «ኑኒ ሜርናስ ኦላ ኦሌቲሼ ዳኔ? ኢዛስ ዉርሴ ጋቴይ ጫሞ ጊዲዳይሳ ኔ ዋናዳ ኤሮንታ ኣጋዲ? ኔ ኣሳይ ባ ኢሻታ ጎዲዛይሳ ኣጋና ማላ ኔ ኢስታስ ኣዛዞ ኢሞንታይ ኣዉዴ ጋካናሴ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አበኔር እዮኣባ ፄግድ፥ “መርናዉ ኦለትሸ ዳነዬ? ሀይሳ ዉርሰይ ጫሞ ግዳናይሳ ኔኒ ኤርኪ? ነ አሳይ፥ ባንታ እሻታ ጎደይሳ አጋና መላ አይስ ኦድኪ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abeneeri Iyo7aaba xeegidi, “Merinaw oletishe daaneyee? Haysa wursethay camo gidanaysa neeni erikii? Ne asay, banta ishata gooddeysa aggana mela ayis odikii?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አበኔር ኢዮአብን ጠርቶ፣ “ይህ ሰይፍ ዘላለም ማጥፋት አለበትን? ውጤቱ መራራ መሆኑን አንተስ ሳታውቀው ቀርተህ ነውን? ሰዎችህ ወንድሞቻቸውን ማሳደዱን እንዲያቆሙ ትእዛዝ የማትሰጣቸውስ እስከ መቼ ድረስ ነው?” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አበኔርም፥ ኢዮአብን ጠርቶ እንዲህ አለው፦ “ዘለዓለም ስንዋጋ እንኖራለንን? ፍጻሜውስ መራር መሆኑን አትገነዘብምን? ሰዎችህ እኛን ወንድሞቻቸውን ከማሳደድ እንዲገቱ ትእዛዝ የማትሰጣቸው እስከ መቼ ነው?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ኣበኔር ንኢዮኣብ ፀዊዑ “ኣታ፥ መወዳእታ ዘይብሉ ውግእዶ ኣሎ እዩ? ንሓዋሩ መሪር ፅልኢ ኸም ዝሓድገልናዶ ኣይትፈልጥን ኢኻ? ህዝብኻ ንኣና ነሕዋቶም ክሳዕ መኣዝ እዮም ዘሳጕጉና? ኽምለሱኸ ኣይትእዝዞምን ዲኻ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ኣብኔር ንዮኣብ ጸዊዑ፡ ኣታ፡ ሴፍዶ ንሓዋሩ ኺውሕጥ እዩ∶: ንዳሕራዩ መሪር ከም ዝኸውንከ ኣይትፈልጥን ዲኻ∶: ነቶም ህዝቢ ኻብ ምስጓጒ ኣሕዋቶም ኪምለሱ ዘይትእዝዝከ፡ ክሳዕ መኣዝ ኢኻ∶: በሎ።