2 Samuel 2:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዳዊት ናብቶም ኣብ ጊልዓድ ዝነበሩ ሰብ ያቤሽ ልኡኻት ልኢኹ፡ ንጐይታኹም ሳኦል እዚ ሞገስ እዚ ጌርኩም ብምቕባርኩም ብእግዚኣብሄር ብሩኻት ኢኹም በሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊ​ትም ወደ ኢያ​ቢስ ገለ​ዓድ ገዦች መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን ላከ፤ ዳዊ​ትም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ንተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለቀ​ባው ለጌ​ታ​ችሁ ለሳ​ኦል ይህን ቸር​ነት አድ​ር​ጋ​ች​ኋ​ልና፥ እር​ሱ​ንና ልጁን ዮና​ታ​ን​ንም ቀብ​ራ​ች​ኋ​ቸ​ዋ​ልና በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ባ​ረ​ካ​ችሁ ሁኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትም ወደ ኢያቢስ ገለዓድ ሰዎች መልእክተኞችን ልኮ እንዲህ አላቸው። እናንተ ለጌታችሁ ለሳኦል ይህን ቸርነት አድርጋችኋልና፥ ቀብራችሁትማልና በእግዚአብሔር የተባረካችሁ ሁኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም ወደ ያቤሽ ገለዓድ መልእክተኞችን ልኮ እንዲህ አላቸው፥ “በእንዲህ ዓይነት ሁኔታ ጌታችሁን ሳኦልን በመቅበር በጎነት በማሳየታችሁ ጌታ ይባርካችሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳ ኪቲደ ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ህንተንቱ ጎዳ ሳኦላ ሞጌዳ ኬካተ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ህንተንታ አንጆ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
asaa kiittiide unttuntta, «Hinttenttu hinttenttu godaa Saa'oola moogeedda keekatetsaa diraw, Med'inaa Goday hinttentta anjjo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
izikka Gala7aaden Yaabuse dere asaas hessa izas yootana mala qasttanne as yeddidi, «Hayssa mala ooththidi intte godaa Sa7oole moogidi intte lo7eteth bessida gishshas GODAY inttena anjjo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚካ ጋላኣዴን ያቡሴ ዴሬ ኣሳስ ሄሳ ኢዛስ ዮታና ማላ ቃስታኔ ኣስ ዬዲዲ፥ «ሃይሳ ማላ ኦዲ ኢንቴ ጎዳ ሳኦሌ ሞጊዲ ኢንቴ ሎኤቴ ቤሲዳ ጊሻስ ጎዳይ ኢንቴና ኣንጆ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ አሰ ኪትድ፥ “ህንተ ህንተ ጎዳ ሳኦላ ሞግዳ ግሾ ሄ ኬሀተስ ጎዳይ ህንተና አንጆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I ase kiittidi, “Hinte hinte godaa Saa7ola moogida gisho he keehatethas Goday hintena anjo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም የኢያቢስ ገለዓድ ሰዎች ይህን እንዲነግሩ መልእክተኞች ላከ፤ “በእንዲህ ዐይነት ሁኔታ ጌታችሁን ሳኦልን በመቅበር በጎነት አሳይታችኋልና እግዚአብሔር ይባርካችሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዳዊት ወደ ያቤሽ ገለዓድ ሰዎች መልእክተኞችን ልኮ እንዲህ አላቸው፦ “እርሱን በመቅበር ለጌታችሁ ለሳኦል ቸርነትን ስላሳያችሁ እግዚአብሔር ይባርካችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዳዊት ድማ ናብ ሰብ ኢያቢስ ገለዓድ ልኡኻት ሰዲዱ “ንጐይታኹም ሳኦል ብምቕባርኩም ሰናይ ጌርኩምሉ ኢኹም እሞ እግዚኣብሄር ይባርኽኩም።
Amharic Tigrinya 2011
ዳዊት ድማ ናብ ሰብ ያቤሽጊልዓድ ልኡኻት ሰዲዱ ንጐይታኹም ንሳኦል ብምቕባርኩም እዚ ምሕረት እዚ ስለ ዝገበርኩምሉ፡ ብእግዚኣብሄር ብሩኻት ኢኹም።