2 Samuel 20:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መጺኦም ድማ ኣብ ኣቤል ናይ ቤት-ማጋ ከበብዎ፡ ኣብ ልዕሊ እታ ኸተማ መከላኸሊ ደርበዩ፡ ኣብ ጐዳጉዲ ድማ ደው በለት። ኵሎም እቶም ምስ ዮኣብ ዝነበሩ ሰባት ድማ ነቲ መንደቕ ኬፍርስዎ ወቕዕዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በቤተ ማካና በአቤልም መጥተው ከበቡት፤ በከተማዪቱም ላይ እስከ ቅጥርዋ ድረስ የአፈርን ድልድል ደለደሉ፤ እነርሱም ከአጥሩ ቀጥሎ ቆሙ፤ ቅጥሩንም ያፈርሱ ዘንድ ከኢዮአብ ጋር የነበሩ ሕዝብ ሁሉ ተስማሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በቤትመዓካ ባለ በአቤልም መጥተው ከበቡት፥ በከተማይቱም ላይ እስከ ቅጥርዋ ድረስ የአፈርን ድልድል ደለደሉ፤ ቅጥሩንም ያፈርሱ ዘንድ ከኢዮአብ ጋር የነበሩ ሕዝብ ሁሉ ይደባደቡ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከኢዮአብ ጋር ያለውም ሠራዊት መጥቶ ሼባዕን በአቤል ቤት መዓካ በኩል ከበበው፤ በስተ ውጭም እስከ ከተማዪቱ ግንብ ጫፍ ድረስ ዙሪያውን የዐፈር ድልድል ሠሩ፤ ግንቡን ለመናድ በኃይል ይደበድቡት ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዮኣባና ደእያ አሳቱ ኡባይ ጋኪደ፥ ሸባአ አቤል-ቤትማእካ ካታማን ዩይ አደ ዶዴድኖ። ኡንቱንቱ ካታማ ግምቢያን ዘምፕሲደ ቢታ ዶሬድኖ። ቃይ እዮኣባና ደእያ አሳቱ ኡባይ ግምቢያ ኮላናዉ ቦክኖ። ኡንቱንቱ ቦክሽን፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iyoo'aabana de'iyaa asatuu ubbay gakkiide, Shebaa'a Aabeeli-Beetimaa'ika kataman yuuyyi aad'd'iide dooddeeddino. Unttunttu katamaa gimbbiyaan zemppissiide biittaa dooreeddino. K'ay Iyoo'aabana de'iyaa asatuu ubbay gimbbiyaa kolanaw bookkino. Unttunttu bookkishin,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyo7aabera diza wottadarati yiidi Aabeeli-Beeti-Ma7ikan Sheba7e giddoththida; katamappe kare baggara yuuyi aadhdhanaas gimbezas pude xeera gakkanaas biitta doorida; istti gimbeza laallanaas keehi shociza wode,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዮኣቤራ ዲዛ ዎታዳራቲ ዪዲ ኣቤሊ-ቤቲ-ማኢካን ሼባኤ ጊዶዳ፤ ካታማፔ ካሬ ባጋራ ዩዪ ኣናስ ጊምቤዛስ ፑዴ ጼራ ጋካናስ ቢታ ዶሪዳ፤ ኢስቲ ጊምቤዛ ላላናስ ኬሂ ሾጪዛ ዎዴ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮኣባራ ደእያ አሳይ ጋክድ፥ ሳበእ ደእያ አቤል-ቤት-ማእካ ካታማ ተቅዶሶና። ኤንቲ ካታማ ግምብያስ ጉየ ባጋራ ቢታ ዶርዶሶና። እዮኣባራ ደእያ አሳይ ግምብያ ላላናዉ ቆፆሶና። ኤንቲ ቆፅሽን፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyo7aabara de7iya asay gakidi, Saabe7i de7iya Abeel-Beet-Ma7ika katama teqidosona. Enti katamaa gimbiyas guye baggara biitta dooridosona. Iyo7aabara de7iya asay gimbiya laallanaw qoxoosona. Enti qoxishin,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከኢዮአብ ጋር ያለውም ሰራዊት መጥቶ፣ ሳቤዔን በአቤል ቤትመዓካ በኩል ከበበው፤ በስተ ውጭም እስከ ከተማዪቱ ግንብ ጫፍ ድረስ ዙሪያውን የዐፈር ድልድል ሠሩ፤ ግንቡን ለመናድ በኀይል በሚደበድቡበት ጊዜ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የኢዮአብ ወታደሮች ሼባዕ እዚያ መሆኑን ስለ ሰሙ ሄደው ከተማይቱን ከበቡ፤ በስተውጪ በኩል ቅጽሩን አስደግፈው የዐፈር ቊልል ሠሩ፤ ቀጥሎም ቅጽሩ እንዲወድቅ ከስሩ መቈፈር ጀመሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ምስ ኢዮኣብ ዝነበሩ ሓሽኽር ድማ መፂኦም ኣብ ኣቤል ናይ ቤት ማዓካ ኸበብዎ፤ ነታ ኸተማ ምስቲ መካበብያኣ ዝቐውም ድልድል ሓመድ ገበሩላ። ነቲ መንደቕ ኸውድቕዎ ከዓ የፍርስዎ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
መጺኦም ከኣ ኣብ ኣቤል ናይ ቤትማዓካ ኸበብዎ፡ ነታ ኸተማ ምስቲ መክበብያኣ ዚቐውም ድልድል ደልደሉላ። እቲ ምስ ዮኣብ ዝነበረ ዂሉ ህዝቢ ድማ ነቲ መንደቕ ኬውድቖ የፍርሶ ነበረ።